ህብረተሰብ

Rate this item
(15 votes)
 “ከእንግዲህ ወዲህ አርማችሁንም ኢትዮጵያዊነትን አድርጉ!”ይህን ደብዳቤ የምፅፍላችሁ እንደ አንድ ለሃገሩ ተቆርቋሪ ግለሰብ ሆኜ፣እናንተ አሁን በምትመሯት ኢትዮጵያ ላይ ፍቅር፣ አንድነት፣ ሰላም፣ እኩልነትና ዲሞክራሲ ይሰፍኑ ዘንድ ይረዳ ይሆናል በማለት ነው። ቀጥሎም፣ በኢህአዴግ ውስጥ የተደራጁት የእናንተ አባላት ለሆኑት ለኦሮሞና አማራ ክልሎች ፕሬዚዳንቶች ለማ…
Rate this item
(3 votes)
“አማራነት ስነ-ልቦናዊ ስሜት እንጅ የዘርና የቋንቋ ጉዳይ ብቻ እንዳልሆነ አምነናል፡፡ ሙስሊሙም ክርስቲያኑም፣ ቅማንቱም፣ አገውም…የራሱን ልዩየሚያደርገውን ባህል እንደያዘ፣ በትልቁ ሲሰፋ የአማራ ማንነትን ይዞ ኢትዮጵያዊነትን ያፈካል፡፡ ደግሞ በ21ኛው ክፍለ-ዘመን ዘር የሚባል ባዮሎጂ የለም፡፡አማራ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ… የሚል ዘረ-መል በህክምና አታገኝም፡፡…” ጸጋየ ሞላ (ከጎንደር…
Rate this item
(9 votes)
“የህወኃትን የአቋም መግለጫ ስሰማ…” ህወኃት ከ1ወር በላይ ባደረገው ግምገማ የድርጅቱን ሊቀመንበር ከስልጣን በማውረድ ምክትል ሊቀ መንበር የነበሩትን ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል፡፡ 9 የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትንም መርጧል፡፡ የዘንድሮ የኃወሐት ስብሰባና ግምገማ በድርጅቱ የስብሰባ ታሪክ ረዥም ጊዜ በመውሰድ ሪከርድ…
Rate this item
(3 votes)
“-አብዛኛው የእኛ ሀገር ጥበብ ከመጠየቅ፣ ከመፈተሽ ይልቅ መልስ መስጠትና ማስተማር ላይ ያተኩራል፡፡ በትክክል የተጠየቀ ጥያቄግማሽ መልስ እንደመስጠት መሆኑን የዘነጋ ይመስላል፡፡ ኪነቱ የሚከየነው፣ ደንብሮ የበረገገውን ለመመለስ፣ የተሸነቆረውን ለመድፈን፣የተሰወረውን ለመግለጥ፣ የጨለመውን ለማፍካት ብቻ ሳይሆን ለመጠየቅም ጭምር ነው፡፡--” ሰሞኑን በአንድ የአገራችን ቴሌቪዥን ቻናል፣…
Rate this item
(2 votes)
“…እግር ኳሱ አሁን ያለበት ደረጃ አሳፋሪ ነው። አገራችን ካለችበት ዕድገት አኳያ ለህዝባችንም፣ ለመንግሥትም የማይመጥን ነው፡፡ ስለዚህ የደቡብ ክልል አንተ ወደ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ብትገባም ይህን መጥፎ ታሪክ ትለውጣለህ፡፡ ለአመራርነቱ በተሟላ ብቃት ትመጥናለህ ብሏል፡፡ እኔም በዚህ ሁኔታ ስለማምንበት ነው….” ከላይ የቀረበው…
Rate this item
(3 votes)
 ከሳምንታት በፊት በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ ስለሚያንዣብበው የውስጥና የውጭ ጭጋግ፣ የግል እይታዬን በዚሁ ጋዜጣ ላይ ለመሰንዘር ሞክሬአለሁ። አሁንም ወቅታዊውን የኢትዮ- ግብፅ የአባይ ላይ ጉምጉምታ ተከትዬ፣ አንዳንድ ነጥቦችን ለማንሳት ልሞክር፡፡ምስራቅ አፍሪካዊያኑ ህዝቦች “ናይል” በሚሉት፣ በአብዛኛው የእኛ የተፈጥሮ ሀብት በሆነው አባይ ላይ…