ህብረተሰብ
የዛሬው ዐውድ በማይደፍረው ቀደምት አባባል ልንደርደር፡፡ እናቴ ደጋግማ ከምትናገረው አባባል። “ጨዋ ባል. . .” ትላለች ወ/ሮ ወሰኔ፤ “ጨዋ ባል ሚስቱን የሚገስፀው መጀመሪያ ባርኔጣውን አውልቆ አክብሮቱን ከገለፀ በኋላ ነው፡፡” ይህንን የእምዬ አባባል የምወደው ከአንጀቴ ነበር፡፡ “ጨዋ ሚስትስ ባሏን ስትገስፅ?” ብዬ በተገዳደርኳት…
Read 2484 times
Published in
ህብረተሰብ
ሰሞኑን የያዝኩትን ስራ መጨረስ አሊያም ማገባደድ ስለነበረብኝ ዛሬም አመሽቼ ነበር ከቢሮ የወጣሁት፡፡ እንደ ትናንትናው በጣም ባላመሽም ከመስሪያ ቤት ስወጣ ግቢው ፀጥ እረጭ ብሎ ነበር፡፡ ያው የመስቀል በአል ዋዜማ አይደል፡፡ ብዙ ሰው ወደ መስቀል አደባባይ ሄዶ ነው የሚል ሀሳብ ጭንቅላቴ ውስጥ…
Read 3317 times
Published in
ህብረተሰብ
ማረሻ ብቻውን አያርስም፡፡ ለማረሻ እርፍ ያስፈልገዋል፡፡ እርፍና ማረሻውን አዋዶ ለመያዝ ድግር ያስፈልገዋል፡፡ ድግርን ለማዋደድ ቅቅርት ያስፈልጋል። ድግሩን፣ እርፉን፣ ማረሻውንና ቅቅርቱን አዋዶ አንድ ለማድረግ ወገል ያስፈልጋል፡፡ ይህን ሁሉ በአንድ ለማሰር መርገጥ መኖር አለበት፡፡ ግን ይህን ሁሉ ሰብስቦ የሚይዘው ሞፈር ነው፡፡ ሞፈርም…
Read 6121 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 30 September 2017 14:47
የባህልና ትውፊት ተቋምን ያገለለው፣ ”የህዳሴ ፕሮጀክት”
Written by ብሩህ ዓለምነህ (በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ፣ የፍልስፍና መምህር)
መቼም በዚህ ርዕስ የመጣሁት ሀገራችን የተለያዩ ሃይማኖቶች መኖሪያ መሆኗን ዘንግቼው ሳይሆን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን፤ ለአሁኑ ሀገራዊ እሴቶችና ማንነት መፈጠር ያላት ታሪካዊ አበርክቶትና አሁንም ድረስ 50 ሚሊዮን በሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ ያላት ተሰሚነት ከፍተኛ በመሆኑ እንጂ፡፡እኔ “የኢትዮጵያ ህዳሴ” የሚባለው አካሄድ ላይ…
Read 3027 times
Published in
ህብረተሰብ
‹ዕውቀት ቢወዳደር ድርሰት ቢፎካከር፣ ሁልጊዜ ቅኔ ናት የድርሰቱ ጀምበር፡፡› (ከበደ ሚካኤል) ባለፈው ሳምንት መስከረም 13 ቀን 2010 ዓ.ም. በወጣዉ የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ፣ ብሩህ ዓለምነህ የተባለ የመቀሌ ዩኒቨርስቲ የፍልስፍና መምህር፤ ‹ለመሆኑ ቅኔ ፍልስፍና መሆን ይችላል?› በሚል ርዕስ፣ በቅኔ ፍልስፍናነት ላይ…
Read 3158 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 30 September 2017 14:45
አስተራዜንካ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች ነፃ የደም ግፊት ምርመራዎች አካሄደ
Written by Administrator
አስትራዜንካ በመላው ዓለም የሚከበረውን ‹‹የዓለም የልብ ቀን›› ምክንያት በማድረግ ነፃ የደም ግፊት ምርመራዎች እና የምክር ድጋፎችን በትናንትናው እለት በአዲስ አበባ እና በሌሎች የክልል ከተሞች አከናወነ፡፡ ‹‹ሄልዚ ሃርት አፍሪካ” በተሰኘው ፕሮግራሙ አስትራዜንካ ነፃ የደም ግፊት ምርመራዎች እና የምክር ድጋፎችን ያከናወነው በአዲስ…
Read 1500 times
Published in
ህብረተሰብ