ህብረተሰብ
የተዛባን ሚድያ በተዛባ ጥብቅና ማረም አይቻልምየዛሬ ወር ገደማ በ“አዲስ አድማስ” ጋዜጣ ላይ የኢቢኤስን የፕሮግራም ይዘት የተመለከተ አስተያየቴ ቀርቦ ነበር፡፡ አስተያየቱ ለጣቢያው ሰዎችም ሆነ ለሌሎች አካላት መድረሱን ሰሞኑን ጣቢያው ከጀመረው ‘የቀለም ቅብ’ ስራ ማስተዋል ይቻላል፡፡ ይሁን እንጂ አስተያየቴን በማውገዝ ወደ አደባባይ…
Read 3755 times
Published in
ህብረተሰብ
እነሆ በሀገራችን አዲስ ጎሳ መፈጠሩ ተሰማ፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ ሰዎች የጎሳ ማንነታቸውን ለማስከበር፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለመግለጥ ሲታገሉ ነበር የምናየው፡፡ ታሪክ የማያልቅባት ኢትዮጵያ የነባር ጎሳዎችን መብት ማስከበር ብቻ ሳይሆን አዳዲስ ጎሳዎችንም መመሥረት አለብኝ ብላለች፡፡ በርግጥ በሕገ መንግሥቱ ላይ ነባር ጎሳዎችን በተመለከተ…
Read 11811 times
Published in
ህብረተሰብ
ትልልቅ ባዛርና ኤክስፖዎችን በማዘጋጀት የሚታወቀው “ሀበሻ ዊክሊ ፕሮሞሽን” የዳግም ትንሳኤን በዓል ምክንያት በማድረግ “ዛሬም ፋሲካ” የተሰኘ የንግድ ትርኢትና ኤክስፖ በቢሾፍቱ ከተማ ስታዲየም ከትላንት በስቲያ ሀሙስ ከፈተ፡፡ ለ11 ቀናት በሚቆየው በዚህ የንግድ ትርኢትና ባዛር ላይ በርካታ ድርጅቶች የተሳተፉ ሲሆን በቀን ከሰባት…
Read 1002 times
Published in
ህብረተሰብ
• ባለሙያዎቻችን ራሳቸውን ለማብቃት ምን ያድርጉ?• የ“ቃና አካሄድ” በወፍ በረር ቅኝት ምን ይመስላል? (የመጨረሻው ክፍል)ባለፉት ሁለት ተከታታይ ጽሑፎች፣ ከቃና ቴሌቪዥን ጋር ተያይዞ በኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ማኅበራት የተነሱ ሥጋቶችን መነሻ በማድረግ የቴሌቪዥን ድራማዎቻችንንና ፊልሞቻችንን ሁኔታ ጠቅለል ባለ መልኩ ለመቃኘት ሞክሬያለሁ፡፡ በእነዚያ ጽሑፎች…
Read 3242 times
Published in
ህብረተሰብ
ከ1920ዎቹ አጋማሽ ጀምሮ የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ የዘለቀው የፋሺስት ኢጣሊያ ጦር፣ አንዳንድ የጠረፍ አካባቢዎችን ከመቆጣጠር አልፎ ቀስ በቀስ እግሩን እያሰፋ መላ አገሪቱን በእጁ ለማስገባት መንቀሳቀሱን ተከትሎ የአገር ህልውና አደጋ ላይ ወደቀ:: የፋሺስት ትምክህት አይሎ ከሃምሳ ዓመታት በፊት በዓድዋ የጦር አውድማ የደረሰበትን…
Read 2790 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹… ይሄኛው ያኛውን በዋለ ሲራገምአባት ልጁን ቁልቁል ሲወቅስ ቢከርምምኑ ፈውስ ይሆናል፣ህመም ቢጠራቀም?! …››(ነቢይ መኮንን “ስውር ስፌት” ቁ.2፤ ገጽ 73)በሁለት የዘመን እንጨት ጫፎች መሀል የተሰቀልን፣ አንዱ ካንዱ እሻላለሁ በሚሉ ምክንያት አልባ ምስማሮች የተቸነከርን፣ ሳንሞት ትንሳኤ የምንናፍቅ ሆነናል፡፡ በትናንት አባቶቻችን ጀግንነትና በዛሬ…
Read 1789 times
Published in
ህብረተሰብ