ህብረተሰብ
ለምን መሰላችሁ ነፃ ገበያን ያወደስኩት? በእኛ አገር “ጨመረ” እንጂ “ቀነስ” የሚባል ነገር ጠፍቶ፣ “ቀነሰ” የሚለው ቃል ካልጠቀመን ምን ያደርግልናል? ከመዝገበ ቃላት ይፋቅልን! በምንልበት ጊዜ የቀነሰ ነገር በማየቴ ነው፡፡ባለፈው ሰሞን፣ ዘመድ ሞቶብኝ በተለምዶ ዓለም ባንክ እየተባለ የሚጠራው አካባቢ ነበርኩ፡፡ ከቀብር መልስ…
Read 2021 times
Published in
ህብረተሰብ
ቀዬውን ጥሎ ከተራራ ላይ ከመሸገ አመታት ተቆጥረዋል፡፡ ዛሬ ከምሽጉ ጋር ሰማኒያ ለመቅደድ የቆረጠበት ቀን ነው፡፡ ድንገት የስደት ባልንጀራውን ተራራውን ወደ ኋላ ጥሎ ቁልቁል ወደ ሰፊው መስክ ለመውረድ ተንደረደረ፡፡ ጥቂት ኪሎ ሜትሮችን ፈቀቅ እንዳለ፣ ቀዝቃዛው ንፋስ የሰዎችን ሁካታ እየቆነጠረ ከጆሮ ላይ…
Read 2900 times
Published in
ህብረተሰብ
ካለፈው የቀጠለ -“ለብቻ አሪፍነት የለም፤” አብረን እንሥራ፣ አብረን እንደግ!***“የዘመኑ ወጣት ራሱ ከነገር፣ ምላሱ ከሱስ፣ እጁ ከፌስ-ቡክ ቢላቀቅ፤ ትልቅ ሥራ እንፈጽማለን”ከአዲሳባ ደብረዘይት 4.45 ሰዓት ፈጅቶብን የመጣንበት ስብሰባ እንደቀጠለ ነው፡፡ የጄክዶ ሥራ አስኪያጅ ከ2013 እስካሁን ያለውን የሥራ ሂደት ገለፁ፡፡ የ36 ምስርት ድርጅቶች…
Read 1763 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰውየው ሚስት ፈላጊ ነው፡፡ እናማ…አገባታለሁ ለሚላት ሚስት መስፈርቶች ያወጣል፡፡ ለጓደኛውም … “እኔ የምፈልጋት ሚስት መልካም ባህሪይ ያላት፣ ብልህና ቆንጆ መሆን አለባት…” ይለዋል፡፡ ጓድኝዬው፣ “ታዲያ አስቀድመህ እንደዚህ በግልጽ አትነግረኝም ነበር፣“ ይለዋል፡፡ሰውየውም፣ “ይኸው ነገርኩህ እኮ…“ ሲል ይመላሳል፡፡ ጓደኝዬው ምን ቢል ጥሩ…
Read 6482 times
Published in
ህብረተሰብ
ከአዲስ አበባ ከተማ የመልሶ ማልማት እንቅስቃሴ ጋር ተያይዞ የቅርስ ጥበቃ ጥያቄዎች ይነሳሉ፡፡ አንዳንድ ወገኖች የከተማዋ ቅርሶችና ታሪክ የልማቱ ሰለባ ሆነዋል በሚል ይተቻሉ፡፡ ለአንድ ከተማ የቅርስ ፋይዳ ምን ያህል ነው? በአሁኑ ወቅት ያለው የቅርስ አጠባበቅስ ምን ይመስላል? የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ኤልሳቤት…
Read 5483 times
Published in
ህብረተሰብ
የዛሬው ጉዞዬን እጅግ ልዩ የሚያደርገው ከአዲስ አበባ ደብረዘይት ለመሄድ 4 ሰዓት ተኩል መፍጀቱ ነው፡፡ በተለይ አዲሱ፣ ፈጣኑ የአዲሳባ - ናዝሬት/አዳማ መንገድ ከተሠራ በኋላ ይሄን ማሰብ በአያሌው ያስደምማል፡፡ ይሄ ለምን ሆነ? ከኢየሩሣሌም ህፃናትና ሕብረተሰብ ልማት ድርጅት ጋር ወደ ደብረዘይት ለመሄድ የተቃጠርነው…
Read 6197 times
Published in
ህብረተሰብ