ህብረተሰብ
Monday, 29 August 2016 10:30
‹‹አመጹ መሪ ካላገኘ ወደ ከፋ ግጭት ሊያመራ ይችላል›› አብርሃ ደስታ (የአረና አመራር)
Written by Administrator
በኦሮሚያና በአማራ ክልል እየተካሄዱ ያሉ ተቃውሞዎች፣የተጠራቀመ የህዝብ ብሶት ፈንድቶ የታየባቸው ናቸው፡፡ አመፁ የህዝብ ብሶት የወለደው ምሬት ነው፡፡ የኢህአዴግ ሰርአት አንገሽግሾት የወጣ ነው፡፡ ለብዙ ጊዜ የነበረ በደልና ጭቆና፣ ትንሽ ወቅታዊ ምክንያት በመፈለግ ሲፈነዳ የታየበት ነው። ለምሳሌ በኦሮሚያ ማስተር ፕላኑ መነሻ ምክንያት…
Read 8070 times
Published in
ህብረተሰብ
Monday, 29 August 2016 10:28
“ህዝብ በሚገባ ይናገር፤ እሱን እናዳምጠው” አቶ ኢየሱስወርቅ ዛፉ (የህብረት ኢንሹራንሽ የቦርድ ሊቀመንበር)
Written by Administrator
ችግሩ በውይይት ይፈታ ሲባል የምሁራን የቃላት ስንጠቃና የፖለቲከኞች ውይይት እንዳይሆን ነው። ችግሩ በዚህ አንቀፅና በዚህ ንዑስ አንቀፅ በሚል ሳይሆን ዕድት ያለ አዕምሮ ይዞ፣ በመሰብሰብ ሁሉንም አሳትፎ፣ ምን እናድርግ? ይህቺ ሀገራች ነች፤ለሀገራችን ለህዝባችን የሚበጀው የቱ ነው? ብሎ እንደ አዲስ ማሰብ ያስፈልጋል…
Read 6656 times
Published in
ህብረተሰብ
Monday, 29 August 2016 10:25
“መንግስት የሚቀርብለትን ሃሳቦች ማዳመጥ አለበት” አቶ ግርማ ሠይፉ (የቀድሞ የፓርላማ አባል)
Written by Administrator
በ97 ምርጫ ማግስት መንግስት በተቃዋሚዎች ላይ ከመጠን በላይ ኃይል መጠቀሙን በተመለከተ ያቀረበው ምክንያት ዘመናዊ የአድማ መበተኛ መሳሪያዎች የሉኝም የሚል ነበር፡፡ ዛሬም በዘመናዊ መንገድ አድማ መበተን አልቻለም። ለነገሩ በመጀመሪያ ደረጃ መበተንስ ያስፈልጋል ወይ? የሚለው መታየት አለበት፡፡ በእኔ እምነት ተቃውሞዎቹን እየበተነ ያለው…
Read 4634 times
Published in
ህብረተሰብ
መንግሥት መድኃኒት በሚሆን መጠን ተቃውሞውን ይፈልገው ነበር መግቢያምናልባት ታስታውሱ ይሆናል፡፡ በወዲያኛው ሣምንት የአዲስ አድማስ እትም፤ ‹‹ፖለቲካዊ ትራጀዲ›› በሚል ርዕስ ባቀረብኩት አንድ ጽሑፍ ‹‹ኢህአዴግ ከዚህ ሁከት ምን ተማረ?›› የሚል ጥያቄ እንደ ዘበት አንስቼ ነበር፡፡ ጥያቄውን አነሳሁት እንጂ መልስ የሚሆን ነገር አልነበረኝም፡፡…
Read 2511 times
Published in
ህብረተሰብ
ሀገር ሰላም እንድትሆን፤ ሰላም ሆናም በብልጽና ጎዳና እንድትራመድ ከተፈለገ ሁለት ነገሮች ያስፈልጓታል፡፡ ሕዝብን የሚያዳምጥ መንግሥትና መንግሥትን የሚያዳምጥ ሕዝብ፡፡ ማዳመጥ ከመስማት ይለያል፡፡ መስማት ጆሮ ለተፈጠረለት ሁሉ የሚቻል ነው፡፡ ይህን ጽሑፍ ስናነብ እንኳን ስንትና ስንት ድምጾችን ፈልገንም ሳንፈልግም እንሰማለን፡፡ ማዳመጥ ግን ሦስት…
Read 26200 times
Published in
ህብረተሰብ
የዚህ ዓምድ ትኩረት ሥነ-ጥበብ፡ በዋነኝነትም የኢትዮጵያ ሥነ-ጥበብ ነው። በተለይም ዘመንኛው (Contemporary) የኢትዮጵያ ሥነ-ጥበብ ላይ አጽንኦት በመስጠት ወቅታዊና በመታየት ላ ይ ያሉ ትርዒቶችን ይዳስሳል፡ ገለጻ ያቀርባል፡ ያትታል፡ ይመረምራል፡ ሂስ ያቀርባል። ግለሰቡን ሳይሆን ስራውን በመተቸት የሂስ ባሕልን ለማዳበር ይጥራል፡፡ የዓምደኛውን እይታ መሬት…
Read 2375 times
Published in
ህብረተሰብ