ህብረተሰብ
Monday, 15 August 2016 09:05
አገራዊ ችግሩን ወደ እርቅ መድረክ እናምጣው!!
Written by አብዱራህማን አህመዲን (የቀድሞ የፓርላማ አባል) ahayder2000@gmail.com
ለሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ሁሉ፣ እ.ኤ.አ ከ1998 እስከ 2002 ድረስ የነበረውን የፓርላማ የሥራ ዘመኔን በሰኔ ወር 2002 እንደጨረስኩ፣ ከነበርኩበት ፓርቲ (ከኢዴፓ) በራሴ ፍላጎት ለቀቅኩ፡፡ ከዚያ ወዲህ የየትኛውም ፓርቲ አባልም ደጋፊም አይደለሁም፡፡ አገር ውስጥ በሚገኝ አንድ የግል ኩባንያ እየሰራሁ የግል ህይወቴን እየኖርኩ…
Read 2677 times
Published in
ህብረተሰብ
ጠፈርተኞች፤ መኖሪያ ፕላኔታቸውን ‹‹ጠፈር ጣቢያ መሬት›› (Spaceship Earth) ይሏታል፡፡ ጠፈርተኞች የጠፈር ህይወት ስንት አደጋ እንዳለው ያውቃሉ፡፡ ከአደጋው የኮስሚክ ጨረራ ጠብቃ፤ አቅፋ ደግፋ ይዛ ለምታኖራቸው መንኮራኩር ከሚገመተው የበዛ ጊዜ እንክብካቤ ያደርጋሉ፡፡ ብልሽት እንዳያጋጥማት አስቀድሞ የመከላከል፣ የጥንቃቄ እና የጥገና ሥራ ይሰራሉ፡፡ አንዳንዶች፤…
Read 4941 times
Published in
ህብረተሰብ
ስለመርሳት ሳስብ ሁለት ሰዎች አስታውሳለሁ፤ አንዱ… በመርሳት የታወቀ፣ ወይም የመርሳት ተሰጥኦ ያለው አለበለዚያም የመርሳት ችግር ያለበት አንድ ልጅ አለ፡፡ ለመርሳት ፣ የሚያሳየው ፍጥነት ከዕለት ወደ ዕለት ጨምሮ ወደ መጨረሻ ገደማ እያወራም መዘንጋት ጀመረ ነበር፡፡ ለምሳሌ፡- አንድ የጎረቤት ሰው መጥቶ ‹‹ቹቹ፤…
Read 4670 times
Published in
ህብረተሰብ
መምህሩ ለሰባተኛ ክፍሉ ለናቲና ለክፍል ጓደኞቹ ‹ስለሚያደንቁት ጀግና› ባለ ሁለት ገጽ ድርሰት እንዲጽፉ አዟቸዋል፡፡ አንዳንዶቹ የናቲ ጓደኞች ‹ስለማን እንጽፋለን› እያሉ ሲነጋገሩ ናቲ ግን ነገሩ ለርሱ ቀላል መሆኑን እየገለጠ ነበር ከጓደኞቹ የተለያየው፡፡ቤቱ ሲገባ እናቱ አስቀድማ ገብታ አገኛት፡፡ መምህሩ ያዘዛቸውን ነገራትና ‹ማንን…
Read 6389 times
Published in
ህብረተሰብ
ዛሬ ይህን ዘረኛነት የተበከለ ምድር ለቅቀን ወደ ጠፈር ብንሄድ ምን ይመስላችኋል? ጠፈርተኞች ከጠፈር ጣቢያ ሆነው መሬትን ሲመለከቷት በጣም ይወዷታል፡፡ እንደ እናት በስስት ይመለከቷታል፡፡ እጅግ የምታምር፣ ውብና ህይወት ያላት ፍጡር ትመስላለች ይላሉ፡፡ ‹‹እኛ የጠፈር ጣቢያችንን በያ ለማቋረጥ እየጠገንን እንክብካቤ እናደርግላታለን፡፡ ነገር…
Read 5461 times
Published in
ህብረተሰብ
የሰዎችን አስተሳሰብ ሊለውጡ የሚችሉ ንግግሮችን በማድረግ የሚታወቀው ዓምደኛው ዴቪድ ጄ. ፖላይ ‹የቆሻሻ መኪና ሕግ (The Law of the Garbage Truck) የተሰኘ ተወዳጅና ተደናቂ መጽሐፍ አለው፡፡ ይህንን መጽሐፉን ለመጻፍ መነሻ የሆነው ኒውዮርክ ውስጥ አንድ ቀን በታክሲ ሲጓዝ ያጋጠመው አደጋ ነበር፡፡ እርሱ…
Read 15727 times
Published in
ህብረተሰብ