ህብረተሰብ
ህይወት ድጋሚ የሌላት አንድ ናት ብለን እናስብ፡፡ ምንጯ ደግሞ የእግዜር እስትንፋስ፡፡ህይወት ያለ ኑሮ በአየር እንደተነፋች ፊኛ ናት፡፡ህይወት ያለኑሮ ባዶ የንብ ቀፎ ናት፡፡ቀፎ ያለንብ የንብ ቀፎ እንደማይባል ሁሉ ህይወትም ያለ ኑሮ የሰው ህይወት ለማለት አይቻልም፡፡ህይወት በእስትንፋስ መልክ ከፈጣሪ ሳትለፋ የተቀበልከው ስጦታ…
Read 2470 times
Published in
ህብረተሰብ
• “ጠላትም ሆነ አውሬ ከአንገት በታች መትቼ አላውቅም”• ዛሬ ኩንታል እየተሸከሙ ኑሯቸውን ይመራሉወደ ጦር ሜዳ ከመግባታችን በፊት-----ስለ አዳኝነትዎ ያጫውቱኝ ---አባቴ… አጎቶቼ … ጠቅላላ ዘር ማንዘራችን … የተዋጣላቸው አውሬ አዳኞች ነበሩ፡፡ “የዘሬን ብተው ያንዘርዝረኝ” እንደሚባለው፣ እኔም አባቴንና አጎቶቼን ተከትዬ ነው አውሬ…
Read 8760 times
Published in
ህብረተሰብ
(የመልስ መልስ)በባለፈው ሳምንት የአዲስ አድማስ ዕትም “ዋግ የመታው አፍሪካዊ ፍልስፍና; በሚል ርዕስ የተሰናዳውን ምልከታዬን የሚኮንን ጽሑፍ፣ አቶ መልሰው ሉል አስነብበውን ነበር፡፡ ጸሐፊው ከጅምሩ እስከ መቋጫው የሠፈረውን ጽንሰ ሐሳብ አንድ በአንድ እያነሱ እየጣሉ፣ባመኑበት መንገድ ለመኄስ በመሞከራቸው አክብሮቴ ላቅ ያለ ነው፡፡ጸሐፊው ያቀረቡት…
Read 3177 times
Published in
ህብረተሰብ
(ካለፈው የቀጠለ)ሰፈርድንኳኖች ተተከሉ፡ ዘላቂ መሰል ሰፈር ተደራጀ። ሠራተኛ ከተተ፡- ባለሙያ ኃምሳ፡ ሥራ ቤቶች፡ ዕንጨት ለቃሚና ውኃ ቀጂው በጥቅል መቶ ሴትና ኃምሳ ወንድ፡ ንጉሡ የተወላቸው ጠባቂ ኃምሳ የታጠቀ ወታደር ነበሩ። ግንዲላዉን ካንድ ትልቅ ዲማ ጥላ ሥር ኣኖሩት፤ ጊዜና ጉልበት ፈጂው ሥራ፡…
Read 1869 times
Published in
ህብረተሰብ
“---- በገንዘብ መግዛት ሀብትን፤ በሥልጣን መግዛት ጉልበትን፣ በውበት መግዛት ፍትወትን፣ በመዋቅር መግዛት ሹመትን ያሳያል። በሐሳብ መግዛት ግን ልህቀትን ያመለክታል። ----” ኢትዮጵያ ውስጥ ሦስት ሳጥኖች አሉ። ሁለቱ ሳጥኖች በጣም ይፈለጋሉ። ስለሚፈለጉ ወይ ይዘረፋሉ፤ ወይ ይሰረቃሉ። አንደኛውን ሳጥን ግን ዞሮ የሚያየው የለም።…
Read 15866 times
Published in
ህብረተሰብ
በዚህ ርዕስ በተከታታይ በቀረቡት ሁለት ጽሑፎች የልጆችን የቴሌቪዥን ዕይታ አስመልክቶ ወላጆች ስላለባቸው ኃላፊነት ሐሳቦች ተነስተዋል፣ ጥናቶችም ምን እንደሚሉ ተመልክተናል፡፡ ከክፍል ሁለት ጽሑፍ ለማስታወስ ያህል፤ ዕድሜያቸው ከ2 እስከ 11 ዓመት ድረስ ያሉ ሕጻናትና ታዳጊ ልጆች በዕድሜና በጊዜ ባልተገደበ የቴሌቪዥን ዕይታ ምክንያት…
Read 1844 times
Published in
ህብረተሰብ