ንግድና ኢኮኖሚ
የትንሳኤን በዓል ምክንያት በማድረግ በኢዮሃ አዲስ ኢንተርቴይመንትና ኤቨንት የተዘጋጀው “ኢዮሃ ፋሲካ” ኤክስፖ ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ይከፈታል፡፡ ኤክስፖው ሻጭና ገዢን ከማገናኘት ባለፈ ለ22 ቀናት የሙዚቃ ኮንሰርቶችን በወጣትና አንጋፋ ድምፃዊያን በማቅረብ የመዝናኛና የፌስቲቫል ድባብ እንዲኖረው መደረጉን የኢዮሃ…
Read 1529 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዓለም አቀፉ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት (አይሲኤኦ) ጋር በመተባበር፣ በአፍሪካ አኅጉር ለመጀመሪያ ጊዜ አራተኛውን ዓለም አቀፍ ሲምፖዚየም እንደሚያዘጋጅ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ከማኔጅመንት ቡድን አባላት ጋር በመሆን ሰሞኑን በአቪዬሽን አካዳሚ በሰጡት መግለጫ፤ ‹‹የአቅም ግንባታ…
Read 1953 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
”ምግብን በግራም ገዝቶ መብላት ነውር የለውም” የአገር ሀብትን ከብክነት መቆጠብ ከቤት ጀምሮ እስከ ትልልቅ ተቋማት መዝለቅና ባህል መሆን አለበት በሚል ሀሳብ የባላገሩ አስጎብኚ ድርጅት ባለቤትና ስራ አስኪያጅ አቶ ተሾመ አየለ (ባላገሩ) ከጣይቱ ሆቴል ባለቤት ጋር በመመካከር ከሰሞኑ አዲስ ንቅናቄ ጀምረዋል፡፡…
Read 2198 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
መቀመጫውን ስዊዘርላንድ ያደረገውና በአውሮፓ፣ በኤስያና በአፍሪካ ከ300 በላይ ሆቴሎችን የሚያስተዳረው ሙቨንፒክ አለም አቀፍ ሆቴልና ሪዞርት፤ ዮቤክ የንግድ ስራ ድርጅት ኢምፔሪያል ሆቴል አካባቢ የሚያስገነባውን ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ለማስተዳደር ስምምነት ፈፀመ፡፡ ከትላንት በስቲያ አመሻሽ ላይ በሸራተን ሆቴል ላሊበላ አዳራሽ ስምምነቱ በተፈረመበት…
Read 1610 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ባለፈው ቅዳሜ ከጉራጌ ዞን ተወላጆች ጋር በዞኑ ዋና ከተማ ወልቂጤ ላይ በአካባቢው ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ ውይይት ያደረገው የዞኑ አስተዳደር፤ ከ340 ሺህ ሄክታር በላይ ቦታ አዘጋጅቼ ባለሀብቶችን እየተጠባበቅኩ ነው ብሏል፡፡ የአካባቢው ተወላጅ ባለሀብቶች ይሄን እድል በቅድሚያ እንዲጠቀሙበትም የዞኑ አስተዳዳሪ አቶ…
Read 2730 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በ5 ቢሊዮን ብር ወጪ የተቋቋመው ሔኒከን ቢራ ፋብሪካ፣ ተረፈ ምርቱን በማጣራት ለማስወገድ የሚያስችል የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ ከ176 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በመገንባት ሥራ ላይ እንዲውል ማድረጉ ተገለፀ፡፡ በፋብሪካው የተገነባው የፍሳሽ ማጣሪያና ማስወገጃ ጣቢያ ሰሞኑን በጋዜጠኞች በተጎበኘበት ወቅት የሔኒከን…
Read 1366 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ