ንግድና ኢኮኖሚ
“የስኬቴ ምክንያት እልኸኛ መሆኔ ዛሬ፣ እንጀራዋ፣ ክብሯና ሽልማቷ ሊሆን፣ ከሰባት ዓመት በፊት የእርሻ ትምህርት እንድትማር ሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ ስትመደብ፣ ሕክምና (ሜዲስን) ወይም ኢንጂነሪንግ ካልሆነ በስተቀር እንዴት እርሻ እማራለሁ? እዚሁ ኮሌጅ ገብቼ ሌላ ነገር እማራለሁ እንጂ አልሄድም” በማለት አልቅሳና አስቸግራ ነበር፡፡ ወደ…
Read 5879 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ወደዚህ ዓለም የመጣችው በኃይል ጥቃት ነው። እናቷን አንድ ሻምበል አስገድዶ ይደፍራታል። በዚያው ጥቃት ተፀነሰች፡፡ እንደማንኛውም ህፃን ከ9 ወር በኋላ በደብረማርቆስ ከተማ ተወለደች። እንደ ወጉ ቢሆን ህፃን ልጅን እናትና አባት ነበሩ የሚያሳድጉት፡፡ እሷ ግን ለዚህ ፀጋ አልታደለችም። አባቷን ስለማታውቅ እናቷ ብቻዋን…
Read 3073 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
‹‹ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ማለት ሐሳብንና ገንዘብን አቀናጅቶ ሥራ መፍጠር ነው፡፡ ሰዎች እዚህ ተምረው ወጥተው እንዴት የራሳቸውን ሥራ መፍጠር እንደሚችሉ ነው የምናስተምረው፡፡ ሐሳብና ገንዘብ እንዴት እንደሚቀናጁ መንገድ እናሳያለን፡፡ ከፊዚቢሊቲ ጥናት አንስቶ ማርኬቲንግና ፋይናንሻል ስትራቴጂ እንዴት እንደሚቀረጽ እናስተምራለን፡፡ ምክንያቱም ያለ ፋይናንስ (ገንዘብ) ሐሳብ…
Read 3143 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ትኩስ የስጋ ምርት ለተባበሩት አ ረብ ኢምሬት ያቀርባል ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቁም እንስሳት መንከባከቢያና የመጀመሪያው ማቆያ በጅግጅጋ ከተማ አቅራቢያ ተገንብቷል፡፡ ሰሞኑን በጅግጅጋ ከተማ የተከበረውን 16ኛውን የአርብቶ አደሮች በአል ምክንያት በማድረግ የእንስሳት ጊዜያዊ ማቆያ ማዕከሉን ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትና ጋዜጠኞች ጎብኝተውታል፡፡ ከ80…
Read 1773 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከ10 በላይ አገራት የመጡ ነጋዴዎች ይሳተፉበታል የጀርመኑ የንግድ ትርኢት አዘጋጅ ፌርትሬድና ኢትዮጵያዊው ፕራና ፕሮሞሽን በመተባበር ያዘጋጁት “አግሮፉድ ፕላስትፓክ” ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት የፊታችን አርብ በሚሊኒየም አዳራሽ ይከፈታል፡፡ ለሶስት ቀናት በሚቆየው በዚህ የንግድ ትርኢት ላይ በግብርና፣ በምግብና መጠጥ፣ በፕላስቲክ፣ በማሸጊያ ቴክኖሎጂና…
Read 1093 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
95ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ዛሬ ያከብራል 95ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በዛሬው እለት የሚያከብረው አንጋፋው ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት፤ ከ2 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በድግሪ መርሃ ግብር ተቀብሎ የሚያስተምር የህትመት ማሰልጠኛ ተቋም ያስመርቃል፡፡ ማተሚያ ቤቱ ለማሰልጠኛ ተቋም ያስገነባውን ባለ 7 ፎቅ ህንፃ፣እንዲሁም…
Read 1232 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ