ንግድና ኢኮኖሚ
በኢትዮጵያ የህብረት ስራ ማህበራት ታሪክ 50 ዓመታትን ያስቆጠረ ቢሆንም ማህበራቱ በስርአት ተደራጅተው፤ በፖሊሲ ታቅፈው ሥራ ከጀመሩ ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ አልሆናቸውም፡፡ በአሁኑ ሰዓት የግብርና ምርቶች ላይ እሴት በመጨመርና ወደ ውጪ በመላክ ለአገሪቷ ገቢ ያስገባሉ፡፡ ምርጥ 10 ከሆኑት ቡና ላኪዎች ውስጥ…
Read 3926 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የተባበሩት የአረብ መንግሥታት ንብረት የሆነው ፍላይ ዱባይ አየር መንገዱ ከወር በፊት በተጠናቀቀው የፈረንጆች ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ ስኬታማ እንደነበር አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ በዓመቱ ውስጥ 81,530 በረራዎችን በማድረግና 9.04 ሚሊዮን ተሳፋሪዎችን በማጓጓዝ፣ 27.4 ሚሊዮን ዶላር ያገኘ ሲሆን የተጓዞቹ ብዛት ከ2014 ጋር ሲነፃፀር…
Read 1699 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ለቴዲ አፍሮ ኮንሰርት ከ3 ሚ. ብር በላይ በጀት ተይዟል አዲስ አበባ ነው ተወልዶ ያደገው፡፡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በኮከበ ፅባህ፣ የመሰናዶ ትምህርቱን ደግሞ በዳግማዊ ምኒልክ ት/ቤት ተከታትሏል፡፡ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ካምፓስ፣ በኮምፒዩተር ሳይንስ በድግሪ ተመርቋል፡፡ በልጅነቱ ነፍሱ ወደ ኪነ-ጥበቡ…
Read 3241 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሰልጣኞች ጭነት በጫነ ተሽከርካሪ እንዲፈተኑ ያዛል የሥልጠና ወጪው ከ30ሺ እስከ 40ሺ ብር ይደርሳል ተብሏል የትራንስፖርት ሚኒስቴር ብቁ አሽከርካሪዎችን ለማፍራት ይበጃል በሚል ያወጣውን አዲስ መመሪያ የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲተገብሩት ያዘዘ ሲሆን ማሰልጠኛ ተቋማቱ መመሪያውን ለመተግበር አስቸጋሪ መሆኑን በመግለጽ…
Read 4100 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 06 February 2016 10:37
የአድራሻ ማውጫ ድረ - ገፅ የሞባይል አፕሊኬሽን አገልግሎት መስጠት ጀመረ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ማንኛውንም የቢዝነስና ሌሎች ተቋማት የአድራሻና የአገልግሎት ዝርዝር መረጃ ማግኘት የሚያስችል ድረ ገፅና የሞባይል ስልክ አፕሊኬሽን ከትናንት በስቲያ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ በሦስት ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች የተሰራው Et Yellow pages፤ ከዚህ ቀደም ሲዘጋጁ ከነበሩ የወረቀት የአድራሻና መረጃ ማውጫዎች በተለየ መልኩ የኢንተርኔት ቴክኖሎጂን…
Read 3931 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ባለፉት ስድስት ወራት የ91 ፕሮጀክቶችን የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰረዙን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ነጋሽ ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ ፕሮጀክቶቹ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለመስራት ፈቃድ ተሰጥቷቸው የነበሩ ሲሆን ፈቃዳቸው የተሰረዘው ፈቃድ ካወጡ በኋላ በመጥፋትና በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ…
Read 1196 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ