ንግድና ኢኮኖሚ
በሰሜን ሸዋ ዞን በደብረብርሃን ከተማ አካባቢ በ1.25 ቢሊዮን ብር ካፒታል የተሠራው ሀበሻ ቢራ አ.ማ የዛሬ ሳምንት በምክትል ጠቅላይ ሚ/ር ደመቀ መኮንን በይፋ ተመረቀ፡፡ ግንባታው ተጠናቅቆ አገልግሎት ከጀመረ ጥቂት ወራት ያስቆጠረው ሀበሻ ቢራ፣ በመጀመሪያው ምዕራፍ በዓመት 400 ሺህ ሄክቶ ሊትር (40…
Read 4361 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 21 November 2015 13:57
ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ አግሮ - ኢንዱስትሪ ፎረም ልታዘጋጅ ነው
Written by መንግሥቱ አበበ
ኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ያላትን እምቅ አቅም ለማሳወቅና ለማስገንዘብ፣ መንግሥትና የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) በጋራ ያዘጋጁት የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ አግሮ ኢንዱስትሪ ዘንድሮ ፎረም ከሚያዝያ 24 እስከ 26 በአዲስ አበባ ይካሄዳል ተባለ፡፡ ባለፈው ረቡዕ በሂልተን ሆቴል በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የኢንቨስትመንት…
Read 1335 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በሰሜን ሸዋ ዞን ደብረብርሃን ከተማ የሚገኘው ወደራ ሁለገብ የገበሬዎች ህብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬን በ163 ሚሊዮን ብር የዱቄትና የመኮረኒ፣ የፓስታና የብስኩት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ሊገነባ ነው፡፡ ዩኒዬኑ ባለፈው ሳምንት የተመሰረተበትን 10ኛ ዓመት በ28 ሚሊዮን ብር ባስገነባው የራሱ ህንፃ ውስጥ አክብሯል፡፡ ከ80 በላይ…
Read 2113 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ጽ/ቤት በዘንድሮ በጀት ዓመት፣ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር አመርቂ ውጤት ማስመዝገቡን ይፋ አስታወቀ፡፡ ጽ/ቤቱ ባለፉት ሦስት ወራት ከሐምሌ 1/2007 እስከ መስከረም 30/2008 በጉዳይ ከዕቅዱ 89.45 በመቶ፣ በተገልጋይ ታቅዶ ከነበረው 91.46…
Read 1685 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አፍሪካ ከ21ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ አንስቶ በአንድ ወገን በከፍተኛ የሸቀጦች ዋጋ መናር፣ በሌላ በኩል ደግሞ እየጨመረ ካለው የውጭ ኢንቨስትመንት፣ በጣም እየተሻሻለ ካለው የኢኮኖሚና የፖለቲካ አስተዳደር አንፃር ቋሚ የኢኮኖሚ ዕድገት ማዕከል እየሆነች ነው፡፡ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ፈንድ (አይኤምኤፍ) በ2012 ባወጣው ሪፖርት…
Read 878 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
• ወጣቱ ለኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የተፈጠረ ትውልድ ነው!• ማይክሮሶፍትን ስጐበኝ 5 ተማሪዎቼን በኩባንያው ሲሰሩ አግኝቻቸዋለሁ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ፋክልቲ ሂሳብ ዲፓርትመንት የተማሩ ሁለት ወጣቶች በ1983 ዓ.ም በመጀመሪያ ዲግሪ ተመረቁ፡፡ አንድ ዓመት ከቆዩ በኋላ ሁለቱም ለከፍተኛ ትምህርት ወደ ውጭ አገር ሄዱ…
Read 4615 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ