ንግድና ኢኮኖሚ
Sunday, 30 October 2016 00:00
የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች ማህበር 25ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ያከብራል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች ማህበር፣ ጥቅምት 20 የተመሰረተበትን 25ኛ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚያከብር አስታወቀ፡፡ ማህበሩ በ25 ዓመት ጉዞው ኢንዱስትሪው፣ በዘርፉ የተሰማሩ ተቋራጮችና መንግስት ከዘርፉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በርካታ ጥረት ሲያደርግ መቆየቱን ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ አስታውቋል፡፡ ማህበሩ ሀገር በቀል ተቋራጮችን በማህበር…
Read 1110 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ በተጠናቀቀው ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ ከታክስ በፊት 349.7 ሚሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ። ትርፉ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ27 በመቶ ብልጫ አለው ተብሏል፡፡ ባንኩ፣ 12ኛውን የባለ አክሲዮኖች መደበኛ ጉባኤ በዛሬው ዕለት በሸራተን አዲስ ያካሂዳል፡፡ ባንኩ በዓመቱ 923.3 ሚ.…
Read 2871 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዳሽን ባንክ ባለፈው ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ ከ727 ሚ. ብር በላይ የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ባንኩ፣ ከትናንት በስቲያ በሸራተን አዲስ ባደረገው የባለ አክሲዮኖች 22ኛ መደበኛና 20ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ፣ የባንኩ የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ተካ አስፋው ባቀረቡት ዓመታዊ ሪፖርት፣ በበጀት ዓመቱ ባደረጉት…
Read 1318 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የ1ኛ ዕጣ ባለዕድል የ1ሚ. ብር አውቶሞቢል አሸናፊ ሆኗል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ 6ኛው ዙር የውጭ ምንዛሬ ማበረታቻ ሽልማት እጣዎችን ባለፈው ማክሰኞ በብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር አዳራሽ ይፋ ያደረገ ሲሆን የአንደኛ እጣ ባለዕድል የ1 ሚ. ብር ኒሳን አልሚራ አውቶሞቢል አሸናፊ ሆኗል፡፡ ባለ ዕድሉ…
Read 2397 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ባለቤቶቹ ሌላ ባለ 5 ኮ ከብ ሆቴል ግ ንባታ ጀምረዋል በእኛ አገር ክረምት አብቅቶ መስከረም ሲጠባ፣ ሜዳውና ጋራ ሸንተረሩ በአደይ አበባ ተውቦ ልብን በሐሴት ይሞላል፡፡ በአውሮፓም ተመሳሳይ ክስተት ይፈጠራል፡፡ ክረምቱ እንደወጣ አገር ምድሩ ጎልደን ቱሊፕ (Golden Tulip) በተሰኘች በጣም በምታምር…
Read 2318 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዲኤስቲቪ በአይነቱ አዲስ የሆነና የዘመኑ ቴክኖሎጂ ያፈራውን ‹‹ኤክስፕሎራ›› የተሰኘ ዲኮደር ለገበያ አቀረበ። ዲኮደሩ ዘርፈ ብዙ አገልግሎት ያሉት ሲሆን አንድ ፕሮግራም እያሳየ ሌላ ፕሮግራም የመቅዳት፣ 10 ሰከንድ ወደ ኋላ መልሶ የማሳየት፣ የስሎው ሞሽን እይታን ጨምሮ በርካታ አማራጮችን እንደያዘ የዲኤስቲቪ አፍሪካ ተወካዮች፣…
Read 2607 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ