ንግድና ኢኮኖሚ
270 ሚ.ብር የወጣበት ፕላኔት ሆቴል፤ ሁሉ ነገር ሲጠናቀቅ ወጪው 300ሚ. ይደርሳል ባለቤቱ ወደ ንግድ የገቡት 150 ብር ይዘው ነው ከመቀሌው ሰማዕታት ሐውልት ቁልቁል በእግር 4 ደቂቃ ቢጓዙ፣ እየተገነባ ካለው ስታዲየም ፊትለፊት ግርማ ተላብሶ ያገኙታል፤ ፕላኔት ሆቴልን፡፡ ሆቴሉን ውበት ያጐናፀፈው የሕንፃው…
Read 8236 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አቶ ዘሪሁን አበበ ይግዛው ይባላሉ፡፡ የአባይን የውሀ ፖለቲካና የታላቁን ህዳሴ ግድብ ማዕከል አድርጐ ሙያዊ ድጋፍ ለመስጠት የተቋቋመው “የኢትዮጵያ አለም አቀፍ ባለሙያዎች ድጋፍ ለአባይ” ማህበር የህዝብ ግንኙነትና የኮሚዩኒኬሽን ሀላፊ ናቸው፡፡ የዛሬ አራት ወራት የተቋቋመው የሙያተኞች ማህበር እንዴት እንደተመሰረተ፣ ስለተመሰረተበት አላማ፣ ማህበሩ…
Read 5135 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በትውልድ ቀዬው ሆስፒታል ሊሠራ አቅዷልከቢዝነስ ጋር የተዋወቁት በአዳማ ከተማ ባሠሩት ባለ አራት ፎቅ ሕንፃ ነው፡፡ ከዚያም እግሩን ስላመመው አሜሪካ ሄዶ ቀዶ ሕክምና (ኦፕሬሽን) አደረገ፡፡ እግሩ በደንብ ድኖ ልምምድ ለመጀመርና ወደ ሩጫ ለመመለስ ረዥም ጊዜ ይፈልጋል፡፡ ያንን ጊዜ በከንቱ ማባከን አልፈለገም፡፡…
Read 6923 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
መኪና በዱቤ እየሸጠ ነው መኪኖችን ወደ ውጭ ለመላክና አዳዲስ ሞዴሎች ለማቅረብ አቅዷልየሚያሰራው ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ዘንድሮ ይመረቃል ባለሀብቶቹ ሦስት ኢትዮጵያውያን ናቸው፡፡ የትራንስፖርትና የኮንስትራክሽን ዘርፉን በተሽከርካሪ አቅርቦት በመደገፍ፣ በሀገሪቱ ልማት የበኩላቸውን ሚና መጫወት ስለፈለጉ፣ በ1996 ዓ.ም በአራት ሚሊዮን ብር በላይአብ…
Read 19250 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ለግንባታው 246 ሚ. ብር ወጥቷል የኦሎምክፒክ ደረጃ ያለው መዋኛ፣ ሲኒማ ቤቶች፣ ናይት ክለብ … ይገነባሉ 8 ሰዎች የሚይዘው ጃኩዚ ውሃ የማያበላሸው LCD ቲቪ አለው ሳውዝ ስታር ኢንተርናሽናል ሆቴል በደቡብ ኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ 275 ኪ.ሜ ላይ በሀዋሳ ከተማ ተገንብቶ በቅርቡ ሥራ…
Read 5021 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“በህይወት እስካለህ ደግ መስራት ጥሩ ነው”በሆለታ ተወልደው ያደጉት አቶ ዘነበ ክንፉ ታፈሰ፣ ለትምህርት ወደ ራሽያ የሄዱት የዛሬ 22 ዓመት ገደማ ነው፡፡ ከልጅነታቸው ጀምሮ የፅሁፍ ፍቅር ነበራቸው፡፡ ነፃ የትምህርት እድል አግኝተው ወደ ሩሲያ የሄዱትም ኢንተርናሽናል ጆርናሊዝም (ዓለም አቀፍ ጋዜጠኝነት) ለመማር ነበር፡፡…
Read 5667 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ