ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 16 June 2012 12:45
የወጣቷ የሥዕል አውደርዕይ በጣይቱ እየታየ ነው
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በወጣት ሰዓሊ ሜላት አክሊሉ የተዘጋጀው የሥዕል አውደርዕይ ከሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም ጀምሮ በጣይቱ ሆቴል ለተመልካች እንደቀረበ ተገለፀ፡፡ በመጪው ማክሰኞ ይዘጋል ተብሎ የሚገመተው አውደርዕይ፤ ለተጨማሪ ቀናት እንዲታይ ጥረት እያደረገች መሆኗን ሰዓሊዋ ለዝግጅት ክፍላችን ገልፃለች፡፡የስዕል አውደርዕይ በግሏ ስታቀርብ የመጀመርያዋ የሆነችው ሜላት፤…
Read 814 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ባለፈው ሳምንት በ3ዲ በሰሜን አሜሪካ ለዕይታ የበቃው “ማዳጋስካር 3፡ ዩሮፕ ሞስት ዋንትድ” የተሰኘው አስቂኝ አኒሜሽን ፊልም የሰሜን አሜሪካ የቦክስ ኦፊስ ሳምንታዊ ገቢ ደረጃን ተቆጣጠረ -60.4 ሚሊዮን ዶላር በማስገባት፡፡ “ማዳጋስካር 3”በካኔስ የፊልም ፌስቲቫል ከተመረቀ በኋላ ባለፉት ሁለትሳምንታት በመላው ዓለም ሲታይ የቆየ…
Read 692 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የሮክ ሙዚቃ አቀንቃኙ ሮድ ስትዋርት በሁለት አዳዲስ አልበሞች ስራ እንደተወጠረ የጠቆመው ኒውዮርክ ፖስት፤ አልበሞቹ በ2013 ዓ.ም አዲስ ዓመት ዋዜማ እንደሚለቀቁ ዘግቧል፡፡ አርቲስቱ ከአልበም ሥራዎቹ ጐን ለጐን በመጪው ሀምሌ ወር በአሜሪካ ለሚያቀርባቸው የሙዚቃ ኮንሰርቶች ከፍተኛ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ዴይሊሜል ዘግቧል፡፡ የ67…
Read 727 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ኮልድ ፕሌይ” የተባለው ታዋቂው የእንግሊዝ የሙዚቃ ቡድን ከካናዳዊው የ18 ዓመት ዘፋኝ ጀስቲን ቢበር ጋር ተጣምረው ለመስራት እንደማይፈልጉ “ዘ ሚረር” ጋዜጣ አመለከተ፡፡ የኮልድ ፕሌይ መሪ ድምፃዊ ክሪስ ማርቲን ለጋዜጣው በሰጠው አስተያየት፤ ከታዳጊውና ከመልከመልካሙ ጀስቲን ቢበር ጋር በመስራት የባንዱ አባላት በሽምግልናቸው እንዲሾፍ…
Read 891 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከወር በፊት በአቅም መዳከምና በድርቀት ታምማ ሆስፒታል የገባችው ሪሃና፤ አሁንም በአሳሳቢ የጤና ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ ተገለፀ፡ ሰሞኑን በእንግሊዝ ለ10 ሳምንታት የነበራትን ቆይታ የሰረዘችው የ24 አመቷ በርባዶሳዊት ያለችበት ችግር የዊትኒ ሃውስተንን አሳዛኝ መጨረሻ የሚያስታውስ እንዳይሆን ተሰግቷል፡፡ የቅርብ ወዳጇ የሆነው ጄይ ዚ…
Read 2156 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ዱላ ቅብብል” ፊልም ይመረቃል በግሬት ዋሊያ ፒክቸርስ የተሰራው “ፈላሻው” ፊልም ትናንት ምሽት በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ተመረቀ፡፡ የ105 ደቂቃ ርዝመት አለው የተባለውን አስቂኝ የፍቅር ፊልም የፃፉት አማኑኤል ተስፋዬ እና ዮሴፍ ተሾመ ሲሆኑ እስክንድር አሊ ፕሮዲዩስ አድርጐታል፡፡ሰርቶ ለማጠናቀቅ…
Read 1134 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና