ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
በሻሸመኔ ከተማና አቅራቢያዋ ኪነጥበብ አፍቃሪዎች የተቋቋመው “ከአድማስ ፊት” የኪነጥበብ ማህበር 45ኛ ዝግጅቱን ነገ ከቀኑ 7 ሰአት በሻሸመኔ የባህል አዳራሽ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ የዕለቱ የክብር እንግዳ በ “ትናንሽ ፀሐዮች” እማ ጨቤን ሆና የምትተውነው አርቲስት ሰብለ ተፈራ ነች። በነገው ዝግጅት የጭውውት፣ የግጥም፣ የዘፈን፣…
Rate this item
(0 votes)
በሻሸመኔ ከተማና አቅራቢያዋ ኪነጥበብ አፍቃሪዎች የተቋቋመው “ከአድማስ ፊት” የኪነጥበብ ማህበር 45ኛ ዝግጅቱን ነገ ከቀኑ 7 ሰአት በሻሸመኔ የባህል አዳራሽ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ የዕለቱ የክብር እንግዳ በ “ትናንሽ ፀሐዮች” እማ ጨቤን ሆና የምትተውነው አርቲስት ሰብለ ተፈራ ነች። በነገው ዝግጅት የጭውውት፣ የግጥም፣ የዘፈን፣…
Rate this item
(2 votes)
በሸገር ኤፍ ኤ ፍምና በአማራ ክልል የኤፍ ኤም ጣቢያዎች ኪነጥበባዊ ዝግጅቶቻቸውን እያቀረቡ የሚገኙት “የኛ” የሙዚቃ ቡድን አባላት “ጣይቱ” የተሰኘውን ሁለተኛ አልበማቸውን ለቀቁ፡፡ በአዲሱ አልበም ላይ አንጋፋዋ ድምጻዊት አስቴር አወቀም ተሳትፋለች፡፡ አልበሙን በዩቲዩብ ማየት እንደሚቻል፣ ሙሉ በሙሉም በኢትዮጵያ መቀረፁንና በማንጎ ፕሮዳክሽን…
Rate this item
(0 votes)
በገጣሚ ኤፍሬም ስዩም የተዘጋጀው “ተዋናይ ብሉይ የግዕዝ ቅኔያት ፍልስፍና ከቀደምት የኢትዮጵያ ነገስታትና ሊቃውንት” የተሰኘ መጽሐፍ በሚቀጥለው ሳምንት አርብ ከ11 ሰዓት ተኩል ጀምሮ በጣልያን የባህል ተቋም እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡ ውርስ ትርጉሙ በኤፍሬም ስዩም የተዘጋጀው መጽሐፉ፤ በሚመረቅበት ዕለት ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋና መጋቢ ሃዲስ…
Rate this item
(0 votes)
በሚካኤል ልኡልሰገድ የተዘጋጀው “የፊልም ጽሑፍ አፃፃፍ” የተሰኘ መጽሐፍ ዛሬ ከቀኑ 9፡30 በጣይቱ ሆቴል ጃዝ አምባ እንደሚመረቅ ፕሮግራሙን በትብብት ያዘጋጀው አላቲኖስ ፊልም ሰሪዎች ማህበር በላከው መግለጫ አስታወቀ፡፡ ሚካኤል ልኡልሰገድ “የማትበላ ወፍ” የተሰኘው ፊልም ደራሲና ዳይሬክተር መሆኑ ይታወቃል፡፡
Rate this item
(2 votes)
በ1997 ዓ.ም ተጀምሮ በየአመቱ እየተካሄደ ያለው “የኢትዮጵያ ኢንተርናሽናል ፊልም ፌስቲቫል” ስምንተኛ ዝግጅት ባለፈው ሰኞ ምሽት በብሔራዊ ትያትር በሚደረግ የሽልማት ሥነሥርዓት እንደሚጠናቀቅ ሊንኬጅ አርት ሪሶርስ ሴንተር አስታወቀ፡፡ ዝግጅቱን የሚያቀርበው የሊንኬጅ አርት ዋና ሥራ አስኪያጅ አርቲስት ይርጋሸዋ ተሾመ ለአዲስ አድማስ እንደገለፀው፣ በፌስቲቫሉ…