ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Monday, 05 March 2012 13:50
“ቦምቡ ፍቅርሽ” ትያትር እና “የሴቶች ጉዳይ” ፊልም መረቃሉ “ያመለጠው እስረኛ” ትያትር ተመረቀ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በአሜሪካዊው ሳም ሼፓርድ የተፃፈውና በለዓለም ብርሃኑ ተተርጉሞ የተዘጋጀው “ቦምቡ ፍቅርሽ” የተሰኘ የኮሜዲ ትያትር የፊታችን ማክሰኞ በሀገር ፍቅር ትያትር ቤት ይመረቃል፡፡ ትያትሩን ፕሮዲዩስ ያደረገው ጂ አዲ የኪነጥበብ ፕሮሞሽንና ቴአትር ኢንተርፕራይዝ ነው፡፡ በትያትሩ ሞገስ ወልደ ዮሃንስ፣ ዕታገኝ መልካ፣ ተስፋዬ ማሞ፣ መስፍን ጋሻው…
Read 1481 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በገጣሚ ኤፍሬም ስዩም የተዘጋጀውና ቮካል ሬከርድስ ያሳተመው የገጣሚ ኤፍሬም ስዩም “ሙዚቃል” የግጥም ሲዲ በተለምዶ ቺቺንያ በሚባለው አካባቢ በሚገኘው H2O ክለብ በመጪው ሃሙስ ምሽት ይመረቃል፡፡ ሙሉ የሙዚቃ ቡድን በመጠቀም በተዘጋጀው የሲዲ ግጥም ላይ ዶር. ሔራን ሠረቀብርሃን፣ አበጋዙ ክብረወርክ ሺዎታ፣ ሄኖክ ተመስገን፣…
Read 1152 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ስብሐት ገብረእግዚአብሔር በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ይዘከራል” በሻሸመኔ ከተማ ኪነጥበብ አፍቃሪዎች የተቋቋመው “ከአድማስ ፊት” የኪነጥበብ ማህበር ነገ ከሰዓት በኋላ በሻሸመኔ ሁለገብ አዳራሽ የጥበብ ዝግጅቱን ያቀርባል፡፡ አርቲስት ጥላሁን ዘውገና አርቲስት አለልኝ መኳንንት የክብር እንግዶች ሲሆኑ ባለፈው ሳምንት ሕይወቱ ያለፈውና የዝግጅቱ የአንድ ወቅት…
Read 1040 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሁለት ወጣት ባለሃብቶች ተቋቁሞ በቅርቡ ሥራ የጀመረው ሲኒማ ሴፍ ነገ እንደሚመረቅ ሲኒማ ቤቱ አስታወቀ፡፡ በፊንፊኔ ዙርያ ልዩ የኦሮሚያ ዞን ቡራዩ ከተማ ቡራዩ ማርያም ፍቅሩ ሕንፃ የሚገኘው ሲኒማ ቤት ሲመረቅ በወጣት ፊልም ሰሪዎች መካከል የአጫጭር ፊልሞች ውድድር ይካሄል፡፡
Read 1377 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የስልክ ማውጫ በመጪው ማክሰኞ ምሽት በሸራተን ሆቴል እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ አኒፖል ሊሚትድ ኩባንያ (አፍሪካን ፎንቡክ) ያዘጋጀው ማውጫ በድረ ገፅ ብቻ በወር 20 ሚሊየን ጎብኚ ይኖረዋል ተብሎ ይገመታል፡፡ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ የተዘጋጀውን ማውጫ ድርጅቱ ያዘጋጀው ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በገባው…
Read 1448 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Monday, 05 March 2012 13:42
የኢ.ሬ.ቴ.ድ የንግድ ተሰጥኦ ውድድር አስር አላፊዎች ነገ ይለያሉ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት (ኢ.ሬ.ቴ.ድ) ከንግድ ተወዳዳሪነት ድጋፍ አገልግሎት ጋር ያዘጋጁትን ከ698 ተወዳዳሪዎች 40 የቀሩበት ውድድር የመጨረሻ ዙር ትናንት ተጀመረ፡፡ ውድድሩ ዛሬም በመቀጠል ነገ ይዘጋል፡፡ በአምስት ኪሎው የቅርስ ጥበቃ ባለሥልጣን አዳራሽ የሚካሄደውን ውድድር አስመልክቶ ኢ.ቴ.ሬ.ድ ከፍተኛ ፉክክር የሚካሄድበትና የኢትዮጵያን የሥራ…
Read 2271 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና