ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አለ የሥነ-ጥበብና ዲዛይን ት/ቤት፤ “ፊውቸር ሜሞሪስ” በሚል ርዕስ ከመስከረም 6 እስከ 8 2007 ዓ.ም ዓለም አቀፍ ጉባኤ እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡ የሥነ-ጥበብና ዲዛይን ት/ቤት ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ አሻግሬ ጉባኤውን ከጀርመኑ “ifa-institute for International Cultural Relation” ጋር በመተባበር ማዘጋጀታቸውን ጠቅሰው፣…
Read 1376 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
እናት ማስታወቂያ እና አጋ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ከጀርመን የባህል ማእከል፣ ከሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያና ከካፒታል ሆቴልና ስፓ ጋር በመተባበር “የክረምት ፊደላት” የተሰኘ የኪነ-ጥበብ ዝግጅት ለ3ኛ ጊዜ ባለፈው ማክሰኞ ማቅረባቸው ተገለፀ፡፡ በካፒታል ሆቴልና ስፓ በተካሄደው የኪነ-ጥበብ ምሽት ፕሮግራም ላይ ገጣሚ ሰለሞን ሳህለ፣ ምህረት…
Read 1344 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ትላንት ምሽት በጋለሪያ ቶሞካ የተከፈተው የሰዓሊ አገኘሁ አዳነ “ቃልና ምስል” የተሰኘ የሥዕል ትርኢት ለሁለት ወር ለተመልካች ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ተገለፀ፡፡ በቶሞካ ቤተ ሥዕል ማሳያ የቀረበው “ቃልና ምስል”፤ በድብልቅ ቁስ ጥበባት የተሰሩ የኪነ - ህትመትና የኪነ ቅብ ሥራዎች እንደሆኑ ትርኢቱን ምክንያት…
Read 1713 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲና ሃያሲ አለማየሁ ገላጋይ በተፃፈው “የብርሃን ፈለጎች” የተሰኘ ረዥም ልብወለድ መፅሃፍ ላይ ነገ ከ8 ሰዓት ጀምሮ ውይይት እንደሚካሄድ ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡ ለውይይቱ መነሻ የሚሆን ሃሳብ የሚያቀርቡት ሃያሲ አብደላ እዝራ እንደሆኑ ታውቋል፡፡ የውይይቱ ሥፍራ የኢትዮጵያ ቤተመዘክርና ቤተመፃህፍት አዳራሽ ሲሆን የሥነፅሁፍ…
Read 1068 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በወታደር እሸቱ ወንድሙ የተፃፈው “ህይወት በመንግስቱ ቤተ መንግስት ቁጥር 2” መፅሃፍ ታትሞ ለንባብ በቃ፡፡ የመፅሃፉ ደራሲ ቀድሞ የልዩ ሃይል አባል የነበረ መሆኑን በመፅሃፉ ሽፋን ላይ የገለፀ ሲሆን መፅሃፉም የጓድ መንግስቱ ኃይለማርያምና የአስተዳደራቸውን ምስጢራት ይበረብራል ተብሏል፡፡ ደራሲው ከዚህ ቀደም በሳተመው “ቁጥር…
Read 2588 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጆን ማክስዌል “The success Journey” በሚል ርዕስ የተፃፈውና በኢ/ር ኢዮብ ብርሃኑ “የስኬት ጉዞ” ተብሎ ወደ አማርኛ የተመለሰው መፅሀፍ ሰሞኑን ለንባብ በቅቷል፡፡ ስለስኬት መንገዶች መድረሻ፣ ስለ ትክክለኛ የስኬት ምስል፣ ስለ ሀብት፣ ስለስኬትና ስለተሳሳተ ልማዳዊ የስኬት አስተሳሰብ የሚተነትነው መፅሀፉ፤ በ10 ምዕራፎች የተከፋፈለ…
Read 6835 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና