ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
 በዲያስፖራው ደራሲ ዓለማየሁ ማሞ ከ15 ዓመት በፊት ተጽፎ ተወዳጅነትን ያተረፈው “መኖር አሜሪካ” መጽሐፍ፤ በድጋሚ ታትሞ ለንባብ በቃ። መጽሐፉ ተሻሽሎና በይዘት ዳብሮ በድጋሚ መታተሙን ደራሲ አለማየሁ ገልጸዋል። የብዙዎች ምኞትና ናፍቆት የሆነችውን አሜሪካንና የሀበሻን ውሎ የሚፈትሸውና በአዝናኝና አስቂኝ ታሪኮች የተሞላው መጽሐፉ፤ “ወደ…
Rate this item
(1 Vote)
የጥምቀት በዓል መዳረሻ ላይ ከሚካሄዱት የበዓል ፌስቲቫሎች አንዱ የሆነው “ግጥም በመሰንቆ” የኪነጥበብ ምሽት ነገ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ በጎንደር ቴዎድሮስ አደባባይ በድምቀት ይካሄዳል። በአትሮኖስ ሚዲያና በጋዜጠኛ ትዕግስት ካሳ የሚዘጋጀው ይሄው የኪነጥበብ ምሽት ግጥም፣ ወግ፣ ሙዚቃ፣ ታሪክ፣ መነባንብና ሌሎች የጥበብ ስራዎች የሚቀርቡበት…
Rate this item
(1 Vote)
ጃዝ አምባ የሙዚቃ ት/ቤት ከፈንድቃ የባህል ማዕከልና ከጁብሊ ኢቨንትስ ጋር በመተባበር፣ “አዲሱ አድዋ” የተሰኘ የዘፈን ግጥም ውድድር ሊያካሂድ ነው። ውድድሩ ከ18-35 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ወጣቶች የሚሳተፉበትና በሰላም፣ በአንድነት፣ በፍቅርና በአብሮነት ላይ የሚያጠነጥን ሲሆን ከየትም ያልተኮረጀና አዲስ ፈጠራ መሆን…
Rate this item
(0 votes)
የህብረት ለበጎ ኢትዮጵያውያን ድርጅት መስራቹ ባለ ቅን ልቡ አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ የተወለደው የእለተ ገና ታህሳስ 29 ሲሆን የልደት በዓሉን በማስመልከት በዛሬው ዕለት ጥር 1/2014 ዓ/ም የልደት በአሉን አቅመ ደካሞችን ምሳ በማብላትና ለ10 ሰዎች በቋሚነት ስራ የመፍጠር ዕድል እና ለስራ ማስጀመሪያ…
Rate this item
(0 votes)
ክብር ለመከላከያ ሰራዊታችን የተሰኘው ኢምር በኮልፌ 2014 ቶርናመንት ጥር 1/2014 በኮልፌ መላጣ ሜዳ በከፍተኛ ድምቀት ተካሄደ።በመክፈቻ ፕሮግራሙ ላይ ጀግኖች ተመስግነዋል፣ ለሀገራቸው ከፊት የቀደሙ ተወድሰውበታል፣ ኢትዮጵያን ዘብ በመሆን ሁሌም የሚያገለግሉ ተዘክረዋል። እንዲሁም የደም ልገሳ እና በስፖርት ጋዜጠኞች እና በኮሜዲያን መካከል የእግር…
Rate this item
(1 Vote)
 በአጭር ጊዜ ውስጥ እውቅና ያተረፈውና በኢኮሜርስ የቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሰማራው አሸዋ ቴክኖሎጂ እውቋን ተዋናይት ናርዶስ አዳነን ብራንድ አምባሳደር አድርጎ ሾመ። ኩባንያው ለህልውና ዘመቻውና በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ወገኖች 5 ሚ. ብር ለመሰብሰብ አቅዷል። አሸዋ ቴክኖሎጂ በወጣት ባለራዕዮች የተመሰረተና ዘመኑ የፈጠራቸውን ቴክሎጂዎች በመጠቀም ግብይትንና…