ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
አቡነ ዜና ማርቆስ የህፃናትና አረጋውያን መርጃ በህይወት ክህሎትና በንግድ ስራ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 83 ሴቶች ባለፈው ቅዳሜ በላፍቶ ሞል አስመረቀ። በ2002 ዓ.ም በአንዲት ሴት የተመሰረተውና ባለፉት ዓመታት በተለያዩ ችግሮች ወድቀው ተስፋ በመቁረጥ ውስጥ የነበሩ ሴቶችን ልጆቻቸውንና አረጋውያንን ከየወደቁበት እያነሳ አስፈላጊውን እንክብካቤና…
Rate this item
(0 votes)
በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ለረዥም ዓመታት የተለያዩ መጣጥፎችን በተለይም ሥነጽሁፋዊ ሂሶችን በማቅረብ የሚታወቀው ገጣሚና ደራሲ ደረጀ በላይነህ፤ #ታላላቆቹ; የተሰኘ የልጆች አነቃቂ መጽሐፍ ለገበያ አቅርቧል፡፡ መጽሐፉ አሥር የአገራችንና የዓለም ታላላቅ ሰዎችን ታሪክ የያዘ ሲሆን ባለታሪኮቹ በሳይንስ÷በኪነ ጥበብ÷ በበጎ አድራጎትና በነፃነት ታጋይነት…
Rate this item
(2 votes)
በምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን በየወሩ የሚካሄደው የኪነ ጥበብ ምሽት የዚህ ወር መሰናዶ “ከፈተና የተገኘ ትምህርት ከፅናት የተወለደ ተስፋ” በሚል ርዕስ ሰኞ ታህሳስ 4 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ ጊዮን ሆቴል ውስጥ በሚገኘው ግሮቭ ጋርደን ዎክ ይካሄዳል። በዕለቱም ወግ፣ዲስኩር፣ግጥምና ሙዚቃ…
Rate this item
(3 votes)
የገጣሚ ታገል ሰይፉ “የልቤ ክረምቱ ቅፅ 1” የተሰኘ አዲስ የግጥም ስብስብ መፅሐፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ መፅሐፉ የገጣሚውን የመጀመሪያ “ፍቅር” የተሰኘውን የግጥም መፅሐፍ የተፃፈበትን 30ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ “ፍቅር”፣ “ቀፎውን አትንኩት”፣ “በሚመጣው ሰንበት” ከተሠኙ ቀደምት መፅሐፎቹ የተወጣጡና በመፅሐፉ ያልታተሙ ስሶስት ግጥሞችን…
Rate this item
(0 votes)
መቀመጫውን ሲድኒ አውስትራሊያ ያደረገውና ትኩረቱን በአካል ጉዳተኞች ላይ ያደረገው “ፎከስ ኦን አቢሊቲ” ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል ዛሬ ይከፈታል፡፡ ባለፉት 13 ዓመታት ትኩረቱን በአካል ጉዳተኞች ላይ አድርጎ ሲካሄድ የቆየ ሲሆን ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በ “አይዲያል ኤቫንትስ” አማካኝነት በኢትዮጵያ ዛሬና ነገ በቫምዳስ…
Rate this item
(1 Vote)
ባለፉት 20 ዓመታት ኑሮውን በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ያደረገውና በ20 ዓመታት ውስጥ 26 መፅሐፍን ለንባብ ያበቃው የዲያስፖራው ደራሲ አለማየሁ ማሞ ስራ የሆነው “ቀበና በትዝታ ጎዳና” መፅሐፍ ለንባብ በቃ።መፅሐፉ በዋናነት ደራሲው ተወልዶ ያደገበትን ቀበናንና አካባቢውን፣ የልጅነት ትዝታዎቹንና ያሳለፋቸውን ጊዜያት የቃኘበት እንደሆነም ለማወቅ…