ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 May 2012 11:27
“ጣጠኛው” እና “አውቶሞቲቭ” መጽሐፍ ዛሬ ይመረቃሉ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በቅርቡ ሕይወታቸው ያለፈው የአንጋፋው ደራሲ፣ ተርጓሚና ጋዜጠኛ ማሞ ውድነህ 54ኛ ሥራ የሆነው “ጣጠኛው” የተሰኘው መፅሃፍ ዛሬ ይመረቃል፡፡ ከቀኑ 8፡30 አትላስ ሆቴል አካባቢ በሚገኘው ዮሊ ሆቴል መጽሐፉ ሲመረቅ የደራሲው ባለቤት ወይዘሮ አልማዝ ገብሩ በክብር እንግድነት እንደሚገኙ ታውቋል፡፡ በዝግጅቱም የደራሲውና የሌሎች ፀሐፍት…
Read 2082 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 May 2012 11:25
የህፃናት የካርቱን ፌስቲቫል ዛሬ ይከፈታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ከአፀደ ህፃናት እስከ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ ያሉ ተማሪዎች የስዕልና የካርቱን ሥራ ችሎታቸውን የሚያሳዩበት የህፃናት የካርቱን ፌስቲቫል ዛሬ ይከፈታል፡፡በአዲሱ ኤሊያና ሞል ዛሬ በማካሄደው በዚህ ፕሮግራም ላይ ከአፀደ ህፃናትና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተመረጡ የህፃናት የካርቱን ስዕል ሥራዎችና ኢሉስትሬሽን ለእይታ ይበቃሉ፡፡ …
Read 970 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 May 2012 11:25
“መፍቻው” እና ሌሎች አጫጭር ልቦለዶች በስጦታ ይበረከታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ከ12-18 ዓመት ያሉ ታዳጊዎች ላይ እና በሥነ ምግባር ያተኮረው “መፍቻው” እና ሌሎች አጫጭር ልቦለዶች መፅሐፍ 2000 ቅጂ በነፃ ሊታደል መሆኑን የዜማ ብዕር የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር አስታወቀ፡፡ የደራሲ የዝና ወርቁ የብዕር ትሩፋት የሆነው መፅሐፍ በነፃ የሚታደለው ነገ በሐገር ፍቅር ትያትር…
Read 4207 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የጐንደር ከተማ የዓለም የቤተመዘክር ቀንን ለመጀመሪያ ጊዜ አከበረች፡፡ በዓለም ለ35ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለአስረኛ ጊዜ የተከበረውን ቀን ከተማዋ ያከበረችው የቤተመዘክር ፋይዳ ላይ በተደረገ የፓናል ውይይት እና የሽልማት ሥነ ሥርዓት እንደሆነ ታውቋል፡፡ ትናንት በሥነጽሑፍ ውድድር አሸናፊ ሆነው የተመረጡ ፀሐፍት ሽልማታቸውን ተቀብለዋል፡፡ ጐንደር…
Read 888 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮ ጃዝ ሙዚቃ ፈጣሪው አርቲስት ሙላቱ አስታጥቄ ታላቁ የበርክሌይ ዩኒቨርስቲ የክብር ድግሪ እንደሰጠው “ዘ ቦስተን ግሎብ” ዘገበ፡፡ ባለፈው ሳምንት የበርክሌይ ኮሌጅ በቦስተን ባከናወነው የምረቃ ስነስርዓት ከ58 አገራት የተውጣጡ 900 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን ምሩቃኑ የክብር ዲግሪ ላገኙ ባለሙያዎች ልዮ የሙዚቃ ኮንሰርት…
Read 1137 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ጄኒፈር ሎፔዝ ባለፈው ዓመት በሌዲ ጋጋ ተይዞ የነበረውን የፎርብስ 100 የዝነኛ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የደረጃ ሰንጠረዥ የአንደኛነት ደረጃን እንደነጠቀች ፎርብስ አስታወቀ፡፡ 42ኛ ዓመቷን የያዘችው ድምፃዊት፤ ተዋናይትና ዳንሰኛ ጄኒፈር ሎፔዝ በገቢ ምንጮቿ መስፋት፤ በሚዲያ ሽፋኗ እና በሶሻል ሚዲያ መድረኮች በጨመረችው ዝና አምና…
Read 1203 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና