Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
መዓዛ ወርቁ የፃፈችውና ዘካር ያስ ካሱ ያዘጋጀው “ዝነኞቹ” አዲስ ትያትር ሰኞ ማምሻውን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ “ያልሆንከውን ለመሆን ስትሞክር ያለህን ታጣለህ” በሚል መልእክት በድንገት ዘፋኝ ሆኖ መውጫ ቀዳዳ ስለጠፋው ወጣት ታሪክ የሚታይበት ትያትርን ፈለቀ የማርውሃ አበበ፣…
Rate this item
(0 votes)
ጌት ፈርኒቸር እና እንጨት ሥራ ድርጅት ያዘጋጀውና መጽሐፍ በማንበብ የዝግጅቱ መግቢያ የሚገኝበት የእግር ኳስ ውድድር ዛሬ በዓለምገና ከተማ ይጠናቀቃል፡፡ በአራት ዙር የተካሄደው ውድድር አሸናፊዎች “አለምገና ታነባለች” በሚል በጐ ሃሳብ የሚሸለሙት መጽሐፍ እንደሆነ የድርጅቱ ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጌቱ በቀለ ለዝግጅት…
Saturday, 28 April 2012 13:14

“ዝነኞቹ” ትያትር ሰኞ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
መዓዛ ወርቁ የፃፈችውና ዘካር ያስ ካሱ ያዘጋጀው “ዝነኞቹ” አዲስ ትያትር ሰኞ ማምሻውን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ “ያልሆንከውን ለመሆን ስትሞክር ያለህን ታጣለህ” በሚል መልእክት በድንገት ዘፋኝ ሆኖ መውጫ ቀዳዳ ስለጠፋው ወጣት ታሪክ የሚታይበት ትያትርን ፈለቀ የማርውሃ አበበ፣…
Saturday, 28 April 2012 13:14

“Abyssinia Swing” ውይይት ይካሄድበታል

Written by
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ቀደምት ዕውቅ ዘፋኞችን ሥራዎች “ኢቶፒክስ” በሚል ስያሜ አሰባስበው ባስቀረፁት በፍራንሲስ ፋልሴቶ የተዘጋጀው “Abyssinia Swing” የተሰኘ የሙዚቃ መጽሐፍ በሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ውይይት ይካሄድበታል፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚካሄደውን ውይይት የሙዚቃ ባለሙያ ሰርፀ ፍሬስብሐት…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበርና የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ተባብረውበት ባለፈው ሰኞ “ሥነጽሑፍና ሴቶች” ሥልጠና ነገ እንደሚጠናቀቅ ማህበሩ አስታወቀ፡፡ የማህበሩ የባህርዳር ቅርንጫፍ ባዘጋጀው ሥልጠና ሂደት በቅርቡ በአዲስ አበባ የተመረቀው የዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ “እውነት ማለት የኔ ልጅ” እና የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር “እኛ” ቁጥር…
Rate this item
(0 votes)
ታላላቅ የኦሎምፒክ ጀግኖችን ባፈራችውና ኑሮን ለማሸነፍ ሁሉም ይሮጥባታል በተባለችው ትንሿ የገጠር ከተማ በቆጂ፤ ደረጃውን የጠበቀ ጥናታዊ ፊልም እንደተሰራ ተገለፀ፡፡ በቆጂ ባለፉት 20 ዓመታት ስምንት የኦሎምፒክ፤ 32 የዓለም ሻምፒዮና ሜዳልያዎች እንዲሁም ከ10 በላይ የዓለም አትሌቲክስ ሪኮርዶችን ያስመዘገቡ ምርጥ አትሌቶችን አፍርታለች፡፡ ሰሞኑን…