ኪነ-ጥበባዊ ዜና
መዓዛ ወርቁ የፃፈችውና ዘካር ያስ ካሱ ያዘጋጀው “ዝነኞቹ” አዲስ ትያትር ሰኞ ማምሻውን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ “ያልሆንከውን ለመሆን ስትሞክር ያለህን ታጣለህ” በሚል መልእክት በድንገት ዘፋኝ ሆኖ መውጫ ቀዳዳ ስለጠፋው ወጣት ታሪክ የሚታይበት ትያትርን ፈለቀ የማርውሃ አበበ፣…
Read 1363 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ጌት ፈርኒቸር እና እንጨት ሥራ ድርጅት ያዘጋጀውና መጽሐፍ በማንበብ የዝግጅቱ መግቢያ የሚገኝበት የእግር ኳስ ውድድር ዛሬ በዓለምገና ከተማ ይጠናቀቃል፡፡ በአራት ዙር የተካሄደው ውድድር አሸናፊዎች “አለምገና ታነባለች” በሚል በጐ ሃሳብ የሚሸለሙት መጽሐፍ እንደሆነ የድርጅቱ ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጌቱ በቀለ ለዝግጅት…
Read 1403 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
መዓዛ ወርቁ የፃፈችውና ዘካር ያስ ካሱ ያዘጋጀው “ዝነኞቹ” አዲስ ትያትር ሰኞ ማምሻውን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ “ያልሆንከውን ለመሆን ስትሞክር ያለህን ታጣለህ” በሚል መልእክት በድንገት ዘፋኝ ሆኖ መውጫ ቀዳዳ ስለጠፋው ወጣት ታሪክ የሚታይበት ትያትርን ፈለቀ የማርውሃ አበበ፣…
Read 1817 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮጵያ ቀደምት ዕውቅ ዘፋኞችን ሥራዎች “ኢቶፒክስ” በሚል ስያሜ አሰባስበው ባስቀረፁት በፍራንሲስ ፋልሴቶ የተዘጋጀው “Abyssinia Swing” የተሰኘ የሙዚቃ መጽሐፍ በሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ውይይት ይካሄድበታል፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚካሄደውን ውይይት የሙዚቃ ባለሙያ ሰርፀ ፍሬስብሐት…
Read 1400 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበርና የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ተባብረውበት ባለፈው ሰኞ “ሥነጽሑፍና ሴቶች” ሥልጠና ነገ እንደሚጠናቀቅ ማህበሩ አስታወቀ፡፡ የማህበሩ የባህርዳር ቅርንጫፍ ባዘጋጀው ሥልጠና ሂደት በቅርቡ በአዲስ አበባ የተመረቀው የዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ “እውነት ማለት የኔ ልጅ” እና የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር “እኛ” ቁጥር…
Read 1397 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ታላላቅ የኦሎምፒክ ጀግኖችን ባፈራችውና ኑሮን ለማሸነፍ ሁሉም ይሮጥባታል በተባለችው ትንሿ የገጠር ከተማ በቆጂ፤ ደረጃውን የጠበቀ ጥናታዊ ፊልም እንደተሰራ ተገለፀ፡፡ በቆጂ ባለፉት 20 ዓመታት ስምንት የኦሎምፒክ፤ 32 የዓለም ሻምፒዮና ሜዳልያዎች እንዲሁም ከ10 በላይ የዓለም አትሌቲክስ ሪኮርዶችን ያስመዘገቡ ምርጥ አትሌቶችን አፍርታለች፡፡ ሰሞኑን…
Read 1349 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና