ባህል

Rate this item
(7 votes)
አቶ አሰፋ ጫቦ፤ እራሣቸውን ከተጠያቂነት ነፃ አወጡ ያልኩት ያለ ምክንያት አይደለም፡፡ ባለፈው ሐምሌ 2፣ በወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በሰጡት ቃለ መጠይቅ፤ “ የ60ዎቹ ፖለቲከኞች ንስሃ መግባት አለባቸው“ በማለታቸው ነው፡፡ አቶ አሰፋ ጫቦ፤ ንስሀ ግቡ የሚሉን፣ እሳቸው በ1960ዎቹ የት ነበርኩ…
Monday, 08 August 2016 05:55

“ህሊና የለህም…!”

Written by
Rate this item
(7 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… ግርም አይላችሁም፣ እንዴት ነው እንዲህ ‘ሰለጠነ’ በተባለበት ዘመን የሰዋችን ባህሪይ ወደ ‘ድንጋይ ዘመን’ ምናምን ወደሚባለው እያሽቆለቆለ የሚሄደው! ልክ ነዋ…ዝም ብሎ “ገጽታ ግንባታ ምናምን… እያሉ ዲስኩር ማሳመሪያ ከማድረግ እውነቱን ማየት ነዋ! ገጽታ ማለት ባህርይ ማለት ነው! ምን…
Rate this item
(11 votes)
ሰው ሟች ነው፡፡ በመሀል ያለውን ግሳንግስ ብንተወው ሰው የሚወለደው ለመሞት ነው፡፡ የተወለድን እለት ለመሞት እጣ እናወጣለን፤ መወለድ ለሞት መታጨት ነው፡፡ የእውቀት እጣ ግን እንዲህ አይደለም፡፡ እውቀት እየጠነከረ፣ እየታደሰ እየተጨመረበት . . . . ይጎመራ ዘንድ ነው - እጣው፡፡ ይህ ሳይሆን…
Rate this item
(9 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰውየው የልብ ጓደኛው የሆነው አባወራ በሌለበት ሹክክ ብሎ ቤቱ ይመጣና ከሚስትየዋ ጋር እነሆ በረከት ሲባባል ያመሻል፡፡ ከዛም አረፍ ብለው ለ‘ሩብ ፍጻሜ’ ትንፋሽ ሲሰበስቡ ሳሎን ቤት ስልክ ይደወላል፡፡ ሚስትየው ትሄድና አነጋግራ ትመለሳለች፡፡ ይሄኔ ሰውየው…“ማን ነው የደወለው?” ይላታል፡፡ እሷም…“ባለቤቴ ነው…” ስትል…
Rate this item
(3 votes)
በአዲስ አበባ አጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት (አተት) የነዋሪዎች ስጋት መሆን ከጀመረ ከወር በላይ አስቆጥሯል፡፡ በመዲናዋ ብቻ የተከሰተው ወረርሽኝ፣ ዋና መንስኤ የሽንት ቤት ፍሳሽ ከወንዝጋር መቀላቀል ነው ብሏል - የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ፡፡ በሽታው መጀመርያ የተከሰተው በኮልፌ ክ/ከተማ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ግን…
Rate this item
(11 votes)
እንደምን ሰነበታችሁሳ! አንድ ወዳጃችን በቀደም ምን አለን… “አሁን ከምናያቸው ፊልሞች መሀል ስሜትህን የሳበውና እሱን ብሆን የምትለው ገጸ ባህሪይ የትኛው ነው…” ምናምን ሲባል ማን አለ መሰላችሁ… “አጎቴ ታየር!” ቂ…ቂ…ቂ… ምን ያድርግ…ዘመኑ እንደሆነ ‘ማንንም ከመጤፍ የማይቆጥሩ’ የእሱ አይነት ሰዎች ዘመን ነው፡፡ስሙኝማ…የምር ግን፣…