ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
በአዲስ አበባ ጦር ኃይሎች አካባቢ አንዲት ሰፈር አለች፡፡ 65 የሚደርሱ አባወራዎች ይኖሩባታል፡፡ “የሰላም ሰፈር” ሲሉ ይጠሯታል ነዋሪዎቿ፡፡ በዚህች ሰፈር ዕውቁ ጋዜጠኛና የታሪክ ፀሐፊ ጳውሎስ ኞኞ ከ25 ዓመታት በላይ ኖሮባታል፡፡ ጳውሎስ ኞኞ የሰፈሯን ማህበረሰብ በማቀራረብ ረገድ ወደር የለሽ አስተዋፅኦ ማበርከቱን ወዳጆቹ…
Saturday, 05 March 2016 11:17

የልኩሳት ዓይኖች!

Written by
Rate this item
(0 votes)
የዘመናችን ግጥሞች ለምን ሌሪክ በሚለው የግጥም ዝርያ መም ላይ መሮጥ እንደጀመሩ መፈተሽ ዋና ጉዳዬ ባይሆንም፣ ዘወትር የልቤን መዝጊያ ማንኳኳቱ ግን አልቀረም፡፡ ይህ ስሜት ንክር፣ ሙዚቃዊና መዝሙራዊነት ያሞቀውና ከቁመቱ አጠር የሚለው ግጥም፤ በወጣት ገጣሚያን ትከሻ ላይ ለብቻው እስክስታ እንዲመታ ማን ፈቀደለት?…
Rate this item
(2 votes)
ስለ ቅድስት ይልማ “መባ” ከማውሳቴ በፊት ከዚህ ቀደም ራሷ ጽፋ ስላዘጋጀችው “ረቡኒ” ጥቂት ልናገር። በምክንያት ካልሆነ በቀር ሆነ ብዬ ፊልም የማየት ልምዱ ስላልነበረኝ የቅድስትን “ረቡኒ” ያየሁት በአንድ ወዳጄ ብርቱ ጉትጎታ ነበር፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ በወቅቱ የፊልሙ ርዕስ “ረቡኒ” በመባሉ ቅሬታ…
Rate this item
(4 votes)
“Good Health is a Laughing Matter” በተሰኘ መጽሐፍ ላይ ተንተርሶ የተሰራ “ፓች አዳምስ” የሚል ፊልም አለ፡፡ ፊልሙ በሽተኞችን እንድ በሽተኛ ሳይሆን እንደ ‹‹ሰው›› አድርገን የማከምን መንገድ የሚጠቁም ነው። ታማሚዎች ከተፈጥሮ፣ ከጥበብ፣ ከእርሻና ከሚያዝናኑ ነገሮች ጋር እንዲገናኙ በማድረግ ሕመማቸውን እንዴት ማቅለል…
Saturday, 27 February 2016 12:21

‹‹ፊሂ ማ ፊሂ››

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ጉዞዬ፤ ባለማወቅ ውቂያኖስ ከተከበበ የጥያቄ ደሴት ይመራኛል፡፡ የጋጋኖው ድምጽ ይሰማኛል፡፡ ከዝምታ እቅፍ ወድቂያለሁ፡፡ በመሆን - አለመሆን መሐል እንደ ኩበት እዋልላለሁ፡፡ ዝምታው የነፋስ ማዕበል አስነስቷል። ልቤ በእንግዳ ምድር ተመላልሶ፤ በምስጢር ዝማም ተሸብቧል፡፡ መንፈሴ ተመስጧል፡፡ ምናቤ ተተኩሷል፡፡ ‹‹ጎስዐ ልቤዬ ቃለ ኪነት›› የሚል…
Saturday, 27 February 2016 12:18

የሱፍ አበባ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“የልጅነት ታሪኬ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ በጸጸትና በቁጭት የተሞላ ነው” ታሪክ እንደኩሬ ውሃ ተከትሮ በአንድ ቦታ አይረጋም፡፡ ክፉ፣ደጉን እያነሳ እየጣለ በጊዜ ሐዲድ ላይ ሳያሰለስ የሚነጉድ ወራጅ ነው፡፡ በቀደደው ቦይ እየፈሰሰ ከትውልድ ትውልድ ይሻገራል፡፡ በማያቋረጥ የጊዜ ማዕበል ውስጥ እየተናጠ ለትውልድ የሚቀር አሻራ…