ጥበብ

Rate this item
(16 votes)
በዘመናችን ህይወት የሚላወስባቸው፣ እንደመብረቅ የሚያስደነግጥ መልእክትና ውበት ያላቸው ጥቂት ገጣሚያን ተወልደው ፣በአበባ ሳቅ፣በእምባ ጉንጉን አስደምመውናል፡፡በተዘለዘለ የእምባ ቋንጣ አስለቅሰው፣ትኩስ የውበት ወንዞችን በልባችን መልካዎች አፍስሰዋል፡፡ ምንም እንኳ በገዛ ዘመናቸው ኖረው በኛም ዘመን የሚኖሩ ገጣሚያን መጥረቢያ የማይነካቸው የአድባር ዛፎች ተደርገው፣ በአዲሱ ትውልድ ላይ…
Rate this item
(15 votes)
ማህበሩ የጓደኞች ነው የቤተሰብ? የት/ቤት ጓደኞቼም የቤተሰብም አለኝ፡፡ ከ40 ዓመት በፊት የተጀመረ ነው፡፡ አንዳንድ ጓደኞቼ፣ እህቶቼ ቢያልፉም እስከዛሬ ይሄው ማህበሩን እንጠጣለን፡፡ ዛሬ አንቺም ወደ ቤቴ የመጣሽው የመድሃኒያለም ማህበር ትናንት አውጥቼ ነው፡፡ በጣም የተለየ ፍቅር አለን፡፡ የትምህርት ቤት ጓደኞችሽ---የት ነው የተማርሽው?…
Saturday, 11 May 2013 14:02

የፋሲካ ሰሞን

Written by
Rate this item
(3 votes)
ጊዜው አመሻሽ ላይ ነው፡፡ ቀኑን ሙሉ ጠቁሮ የዋለው ሰማይ የዝናም ሸክሙን አራግፎ ፀጥ ብሏል። ጨረቃ ደምቃ ወጥታለች፡፡ ኮከቦችም በጠራው ሰማይ ላይ ተዘርተዋል፡፡ ከጭቃ ጭቃ እያማረጥኩ ከቤቴ መዳረሻ ወዳለችው ቡና ቤት እንደልማዴ አመራሁ፡፡ በጠጪዎች መሀል አልፌ ጥግ አካባቢ ተቀመጥኩና የምጠጣውን አዘዝኩ፡፡…
Rate this item
(9 votes)
ራስህን አስተዋውቀን -- ጥጋቡ ቸርነት ወይም መሃመድ ---- እባላለሁ፡፡ ጥጋቡ የቤት ስምህ ነው? ዋ! ቤተሰቦቼ እኮ ሙስሊሞች ናቸው፡፡ አያቴ መሃመድ ነበር የሚለኝ፡፡ ያው እኔ ተጠምቄ ነው፡፡ አንዳንዶች አሽቃባጭ፣ ፋረኛው ራፐር፣ ይሉኛል፡፡ እኔ ግን ራሴን የምጠራው ‹‹አዳማቂው›› በሚል ነው፡፡ በፆም ወቅት…
Saturday, 27 April 2013 12:03

የጋዜጠኞቻችን ነገር!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ያላነበበ ጋዜጠኛ ለማንም አይጠቅምም የአገራችን ጋዜጠኝነት ሲነሳ ብዙዎቻችን “ድንቄም ጋዜጠኛ” ብለን ባየነው ነገር ከንፈራችንን እናጣምም ይሆናል፡፡ እንደኔ እንደኔ ግን በሃገራችን ጋዜጠኝነትን ዋጋ ያሳጡት ነገሮች ብዙ ስለሆኑ ተመካክረን የቻልነውን ያህል ብናቀና ጥሩ ይመስለኛል፡፡ በመንግስት ምክንያት ከተፈጠሩት ችግሮች ውጭ ያሉትን ማለቴ ነው፡፡…
Rate this item
(9 votes)
ከአብርሽ ጋር ሲያዩኝ “ኮንግራ ሙሽራው ተገኘ?” ይሉኛል… ፈረንሳይ ትንሿ የኢትዮጵያ ሆሊዉድ ትባላለች… የጠበሰም የተጠበሰም፤ የጠየቀም የተጠየቀም የለም (ስለትዳሯ) በአዲስ አበባ ውስጥ ፈረንሳይ ለጋሲዮን ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተወልዳ አድጋለች፡፡ ከልጅነቷ ጀምሮ ማንጐራጐር ይቀናት የነበረችው ትንሿ አበባ፤ እንጉርጉሮዋን በማሣደግ በቀበሌ ክበብ አድርጋ፣…