Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
ከአስተማሪው ጓደኛዬ ጋር ሁለት ጠባብ ክፍሎች ያሏት ቤት ውስጥ ተዳብለን መኖር የጀመርንበት ጊዜ ከሁለታችንም ልቦና በመላመድ ዝንጋኤ ተውጦ ጠፍቷል፡፡ ምናልባት ይሄ የክራሞታችንን ስምረት ይጠቁም ይሆናል፡፡ ጥምረትስ ቢሆን “የተወለደበትን” ቀን አስቆጥሮ የሚያስረግመው መንገራገጭ ሲበዛበት አይደል? መርፌና ክር አድርጐ ያዋሃደን እንግዲህ ከኑሮ…
Rate this item
(0 votes)
ሚያዝያ 29 ቀን 2004 ዓ.ም አመሻሽ ላይ፡፡የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቲያትር ከአፍ እስከ ገደፍ በታዳሚ ተጨናንቋል፡፡ ከጓዳ እስከ ደጃፍ በቀይቀለም አሸብርቋል፡፡ደራሲና ዳይሬክተር ቅድስት ባየልኝ ከአመታት ልፋትና ድካም በኋላ ከአትላንቲክ ባሻገር የደገሰችውን ሦስተኛ ፅዋዋን ‘ከአትላንቲክ ባሻገር’ን ይዛ ወደ አገሯ ተመልሳለች፡፡የጥበብ ፅዋዋን ለአገሯ ልጆች…
Rate this item
(0 votes)
“አጤ ምኒልክ” በሚል ርዕስ በጳውሎስ ኞኞ በተዘጋጀው መጽሐፍ ውስጥ እንደተጠቆመው፤ በ1889 ዓ.ም የጽሕፈት ማተሚያ ማሽን ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት የፈረንሳይ ዜግነት የነበረው ነጋዴ ቀዳሚ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች ማሽኑ አገልግሎት መስጠት አልቻለም ነበር፡፡በ1898 ዓ.ም ግን ኢዲልቢ የሚባል ሶርያዊ ነጋዴ፤ የጽሕፈት ማሽን ወደ…
Sunday, 06 May 2012 15:32

ጊዜ

Written by
Rate this item
(0 votes)
፩ የሌሊቱ ጸጥታ የነፍስን አጥንት ይሰረስር ይመስላል።ብርዱ የዋዛ አይደለም።ከሰዓታት በፊት ስስ ካፊያ ነበር። ከቤቱ ክዳን አሸንዳ የታቆረ የጠፈጠፍ አንኳር ከታዛው ሥር ባለው ጉርድ ጣሳ ውስጥ ‘ጧ! ጧ!’ እያለ ይንከባለላል። የግድግዳው ሠዓት ‘ቀጭ! ቀጭ!’ እያለ ከጠፈጠፉ የጣሳ ድምፅ ጋር አብሯል። ሌሊቱ…
Sunday, 06 May 2012 15:12

እንደ ስብሐት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ዲስኩርና ሙግት ሳይሆን ሥራ! በአለማችን ላይ ታትመው እናነባቸው ዘንድ እነሆ በረከት ከተባልነው ተቆጥረው የማያልቁ መጽሐፍት ውስጥ እድሜ ዘመናችንን ሁሉ ስናነበው ብንኖር ረቂቅነቱ የማይጓደልና ሁሌም ለመጀመሪያ ጊዜ ያነበብነው ያህል ሆኖ ከሚሰማን ድንቅ መጽሐፍት አንዱ መጽሐፍ ቅዱስ ነው (ቅዱስ ቁርአንም እንዲሁ)በዚህ መጽሐፍ…
Rate this item
(3 votes)
ወንድሜ አለማየሁ ገላጋይ ባለፈው ሳምንት በዚሁ ጋዜጣ፣ በዚሁ አምድ ስር “ከተስፋ ቀብር መልስ...” በሚል ርእስ የጻፍከውን አነበብኩት፡፡ ስለተናገርከው እውነት ደስ አለኝ፡፡ የተስፋህን መቀበር ብጠራጠርም፣ በተስፋ ስም ስለቀበርከው እውነት ግን መደነቄ አልቀረም፡፡ ካስደሰተኝ እውነትህ ብጀምርስ! እውነትም አንተ ደካሞች ብለህ የጠቀስካቸው ሶስት…