ጥበብ
2011-12-17 “አደፍርስ” ሲወጣ 10 ብር መሸጡ አስገርሞ ነበር፤ አሁን ፎቶ ኮፒው 200 ብር ይሸጣል ዳኛቸው ወርቁን የማየው እንደ ፖለቲካ ሳይንቲስት ነው ዳኛቸው በዚህ ዘመን ቢኖር “አደፍርስ”ን ላይጽፈው ይችላል “አደፍርስ” ሲወጣ 10 ብር መሸጡ አስገርሞ ነበር፤ አሁን ፎቶ ኮፒው 200 ብር…
Read 10802 times
Published in
ጥበብ
“ኢትዮጵያ ሃገሬ ሞኝ ነሽ ተላላየሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ”ከጥቂት ወራት በፊት እኔ፤ ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕልና፣ ፀሐይ መላኩ በአንድ የመቃብር ስፍራ ተገናኘን፡፡ በዚህ የመቃብር ሥፍራ የምንፈልገው የታላቁን ባለቅኔ ደራሲና ዐርበኛ የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴን ሐውልት ነበር፡፡ የመቃብሩን ሥፍራ ከዓመታት በፊት ተመልክቶ እኛን…
Read 4601 times
Published in
ጥበብ
ጥናቱ፣ ፎክሎርን ተጠቅሞ ከልደት እስከ ሞት ያለውን ያለቃን ሕይወት ዘክሯል“የብዙዎቹ ኢትዮጵያዊያን ታላላቅ ሰዎች ጥፋት ኢትዮጵያዊ መሆናቸው ነው…”“አዲስ አበባ እንኳ ለስንቱ የመንገድ ስም ስትሠጥ ለእርሳቸው ነፍጋቸዋለች”ፈር መያዣ - ከሁለት ሣምንት በፊት በሚዩዚክ ሜይዴይ አንድ ጥናታዊ ጽሑፍ ለውይይት ቀርቦ ነበር፡፡ “አለቃ ገብረሃና…
Read 5524 times
Published in
ጥበብ
ባለፈው ሳምንት “የፍልስፍና ቀን” መከበርን ምክንያት በማድረግ፤ አንድ ነገር ለማለት ባስብም ሣይሆንልኝ ቀረ፡፡ ሆኖም ቀኑን ለመዘከር ዛሬም የረፈደ አይመስለኝም፡፡ ስለዚህ ትክክለኛ ጎዳና የያዘ የአዕምሮ ምርመራ ወይም ፍልስፍና የሚያጎናፅፈውን የመንፈስ ልዕልና ከማሳየቱ በተጨማሪ የምዕራባዊው ፍልስፍና የመሰረት ድንጋይ የሆነውን፤ አመፅን በህግ አክባሪነት፤…
Read 4339 times
Published in
ጥበብ
የንፋሱም ነፋስ ምንጩ ደፈረሰ ምንም ሣንዝናና ፈተና ደረሰ፡፡….. ይህቺ ነገር ሠሞኑን በሲንግል መልክ ካምፓስ ውስጥ ብትለቀቅ ዘፋኙ ለፈተናና ለገና ደህና ጨላ መሠብሰቡ አይቀርም፡ ምክንያቱም ማሜ ስሪቱ /3 2/ እንዳለው “No money no study”……:: ማሜ ስሪቱን በመጀመሪያ ማስተዋወቅ ግድ ይለኛል፡፡ ማሜ…
Read 6403 times
Published in
ጥበብ
“አንዲት ጥቁር ሲካካ ከአንድ ነጭ አውራ ዶሮ የፈለፈለች እንደሆነ፤ ልጆችዋ በሙሉ ገብስማ ይሆናሉ፡፡ ጫጩቶች ወይ አባታቸውን ወይም እናታቸውን አይመስሉም፡፡ መልካቸው በሁለቱ ወላጆቻቸው መሐከል ነው የሚሆነው፡፡ እነዚህ ጫጩቶች አድገው እርስ በእርሳቸው ቢዋለዱ ልጆቻቸው ሦስት መልክ ይዘው ይመጣሉ፡፡ ጥቂቶቹ የወንድ አያታቸውን (ነጭ)…
Read 3593 times
Published in
ጥበብ