ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!“እሷ እኮ ነገር መደባበቅ አትወድም። እንዳመጣላት ነው የምትዘረግፈው፣” የሚባል ነገር አለ፡፡ ሴትየዋ እኮ ትንሽ የሆነ ነገር ደስ ካላት “አናውቃትምና ነው...” ብላ በቡናም ሆነ በሌሎች ስፍራዎች ምስጢር ተብለው የተነገሯትን ነገሮች የምትዘረግፍ ነች፡፡“እንዲህ ተኳኩላ ስትታይ እኮ ሰው ትመስላለች፡፡”“ደግሞ ምን ሆነች ልትያት…
Read 1439 times
Published in
ባህል
የአገርን ሉአላዊትና ህግን ለማስከበር ሲሉ የአካል ጉዳት የሚደርስባቸው ጀግኖችን በዘላቂነት የመንከባከብና የጀግና ሰማዕታት ልጆችና ቤተሰቦች ቀሪ ዘመናቸውን ያለ እንግልትና ችግር እንዲገፉ የማገዝ አላማ ያለው ብሔራዊ የጀግኖችና የህፃናት አምባ እውቅናና ህጋዊ ፈቃድ አግኝቶ በአዲስ መልክ ተቋቁሟል፡፡በአገር ወዳድ ኢትዮጵያውያንና በዲያስፖራ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን…
Read 749 times
Published in
ባህል
"ምን መሰላችሁ... እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ... መገለባበጥ እኮ በሁሉ ነገር አለ፡፡ መገለባበጥ ማለት የሆነ ሚዛን ወዴት እንዳጋደለ አይቶ ሄዶ ልጥፍ ነው... በየጊዜው ማለት ነው፡፡--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ደጅ ጠናሁ፣ ደጅ ጠናሁ እንግዲህ ታከተኝየሆዴን ጠይቆ ማን ባሰናበተኝ…እንግዲህ ላይፍ ‘ፌይር’ አለመሆኑን ቀጥሎበታል...እኛም ላይፍ…
Read 689 times
Published in
ባህል
መልካም፣ መልካሙ ነገር ሁሉ ለ‘ፈረንጅ’ ተሰጥቶ እኛን እኮ “ሁሉም ዜሮ፣ ዜሮ” አድርገውናል፡፡ ያ ማነው የሚሉት ፈረንጅ “የጤፍ የባለቤትነት መብት ለእኔ ካልተሰጠኝ፣” ሲል የነበረው እኮ ከመሬት ተነስቶ አይደለም፡፡ ‘በር ሳይቆልፉ፣ ሰውን ሌባ ይላሉ’ እንደሚባለው ነው፡፡ እንደውም “ለጤፉ ሲገርማቸው ገና የቆጭቆጫውንም የባለቤትነት…
Read 656 times
Published in
ባህል
"የምር ግን...አለ አይደል...ትረምፕ ሳይታወቃቸው በአንድ በኩል ለዓለም ውለታ ውለዋል...አማሪካን ተፋቀቻ! ስትፋቅ ሌላ ሆና ተገኘቻ! እነኛ በትንሽ ትልቁ በ“ማእቀብ እንጥላለን!” “እርዳታ እናቋርጣለን!” ምናምን እያሉ ጣታቸውን የሚወዘውዙብን የዲሞክራሲ ጡት አባቶች፣ የዲሞክራሲ ክርስትና አባቶች፣ የዲሞክራሲ ነፍስ አባቶች-" እንዴት ሰነበታችሁሳ!የአገልግሎት ክፍያ ማእከል ነው። በርካቶች…
Read 723 times
Published in
ባህል
ጀርመናዊው ሕፃን ካርል ሀይንትዝ በም በመጋቢት ወር 1921 ዓ.ም ሲወለድ፤ ካርልን በ19 ዓመት የምትበልጠው ኢትዮጵያዊቷ ጉብል ዘምዘም ገርቢ፤ በአዲስ አበባ አራዳ ገበያ፣ አረቦች ከውጭ ሀገራት የሚያስመጡትን ሰሀንና መሰል ሸቀጣ ሸቀጥ ተቀብላ በመቸርቸር ትተዳደር ነበር። ልጅ ካርል ሀይንትዝ በም ዕድሜው ለትምህርት…
Read 695 times
Published in
ባህል