ባህል
“እንግዲህ ነዳጅ ጭማሪው ተጀምሯል፡፡ እናማ... ጉዳችንን በመጪዎች ሳምንታት እናያለና! እንግዲህ ከባሰብን ውጭ ያሉ ወዳጆቻችንን እንደበፊቱ ስኒከር ላኩ፣ ምናምን ላኩ ማለት ትተን “ሶፍት ፔፐር ላኩልን፣” ማለት ሳንጀምር አንቀርም! ‘ሶፍት ፔፐር’ ከአሜሪካ! የጉድ ገንፎ እኮ አድሮ ብቻም ሳይሆን ሰንብቶም መፋጀቱ አይቀርም!” እንዴት…
Read 1682 times
Published in
ባህል
ፀሐፊ ተውኔቱን፣ ደጉን፣ ሰው ወዳዱን፣ ተጫዋቹን ሰለሞን ዓለሙን ከእድሜዬ ከግማሽ በላዩን ያህል አውቀዋለሁ። በየጊዜው የምንደዋወልና በአካል የምንገናኝ አንሁን እንጂ ስንገናኝ ይበልጡን በእሱ ምክንያት ልብ የሚያሞቅ ወዳጅነት ይኖረናል። ሰለሞን መታመሙንና ወደ መጨረሻ ላይም ያለ ኦክስጂን የማይንቀሳቀስ መሆኑን አውቃለሁ። ችግር ላይ እንደነበረም…
Read 1682 times
Published in
ባህል
ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ እየተባባሰ በመጣው የዋጋ ንረት፣ የገንዘብ መግዛት አቅም መዳከምና የአቅርቦት እጥረት ምክንያት የከተሞች ውስጥ ረሐብ ሊከሰት እንደሚችል እየተተነበየ ነው። ከመንግስት የምንጠብቀው መፍትሔ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ከእኛስ ምን ይጠበቃል? በሚለው ዙርያ ሐሳብ ማንሸራሸር አስፈላጊ ሆኖ አግኝቼዋለሁ?! የጋለው ኢኮኖሚያችን እስኪረጋጋ፣ የቁሳቁስ፣…
Read 1591 times
Published in
ባህል
“ነገም ሌላ ቀን ነው” በድጋሚ ታተመ ‘’GONE WITH THE WIND’’ በማርጋሬት ሚሼል ተደርሶ በባለቅኔ ነቢይ መኮንን፣ የአሥር ዓመታት የእሥር ቤት ቆይታ ውስጥ በሲጋራ ፖኬት አልሙኒዬሞች ወደ አማርኛ ተተርጉሞ፣ በ1982 ዓ.ም ‘’ነገም ሌላ ቀን ነው’’ በሚል ርዕስ ለኅትመት የበቃ ውድ መጸሐፍ…
Read 1569 times
Published in
ባህል
“ነገም ሌላ ቀን ነው” በድጋሚ ታተመ ‘’GONE WITH THE WIND’’ በማርጋሬት ሚሼል ተደርሶ በባለቅኔ ነቢይ መኮንን፣ የአሥር ዓመታት የእሥር ቤት ቆይታ ውስጥ በሲጋራ ፖኬት አልሙኒዬሞች ወደ አማርኛ ተተርጉሞ፣ በ1982 ዓ.ም ‘’ነገም ሌላ ቀን ነው’’ በሚል ርዕስ ለኅትመት የበቃ ውድ መጸሐፍ…
Read 1437 times
Published in
ባህል
“--እስቲ ወንበር ይበዛብኛል፣ ሙገሳ ይበዛብኛል፣ ጭብጨባ ይበዛብኛል፣ ገንዘብ ይበዛብኛል፣ ቤቱም መኪናውም ይበዛብኛል..አይነት ነገሮችን ማለት ልመዱ በልልኝ፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ! ሰኔ የሚሉት ወር እንዴት ይዟችኋል! አሁንማ አንዱ ወር የሌላኛውን ወር ድንበር የገፋ ይመስል እየተቀላቀሉብን ተቸግረናል። ስሙኝማ... እንግዲህ ጨዋታም አይደል... ያለማጋነን ብዙዎቻችን የወጪው…
Read 1196 times
Published in
ባህል