ባህል
“አለማየሁ ገላጋይ አይመቸኝም!” (ማስታወሻ-ይህንን ፅሁፍ ስታነቡ ወገቧን ይዛ ለነገር ያቆበቆበች ወይዘሮን እያሰባችሁ ቢሆን ይመረጣል)ሰሞኑን በአዲሱ የአለማየሁ ገላጋይ መፅሀፍ ዙሪያ ትችት፣ሂስ የሚል የዳቦ ስም እየተሰጣቸው በየቦታው የሚለጠፉ ፖስቶችን እየተመለከትኩ ስገረም ነበር የሰነበትኩት። እውን ይሄ ሁላ አንባቢ እስከዛሬ ድረስ ነበረ? ይሄ ሁላ…
Read 873 times
Published in
ባህል
"ስሙኝማ... እግረ መንገድ የሆነ ነገር ትዝ ብሎኝ ነው፡፡ በቀደም በሀምሌ የሚደረገው የነዳጅ ጭማሪ ለኑሮ መወደድ ሰበብ ሊሆን አይችልም የሚል ነገር ሰማን ልበል! እንደው እንዲህ በሥራ ተወጥረን ያስቸግረናል አትበሉኝና ምን ማለት እንደሆነ የሚያስረዳኝ ባገኝ፡፡ የምር...በቃ ወጣቶቹ እንደሚሉት ‘ጦጣ’ ሆንን እኮ! እናም…
Read 858 times
Published in
ባህል
የአብደላ እዝራ እናት "ሚርያም"፤ የስማቸው ነገር አበራ ለማ፣ እኔ፣ አለማየሁ ገላጋይና ጥቂት ሌሎች ሆነን፣ ከእዝራ አብደላ አክስት መኖርያ ቤት ተሰባሰበን ቆመናል። እዝራ ያረፈ እለት። አበራ ለማ (ደራሲ) መጠነኛ የህይወት ታሪኩን እንድፅፍና ለቀብር ሰዓት እንዳዘጋጅ ነገረኝና መጻፍ ጀመርኩ፡፡ ከአለማየሁ (ደራሲ) ጋር…
Read 833 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ገና “ግንቦት ገባ እኮ!” ነው ብለን ሳይበቃን ሽው ብሎ መውጣቱ ነው ማለት ነው! ደግነቱ የምንገረምበት ነገር ከመብዛቱ የተነሳ አለፍነው እንጂ ነገርዬው የሚገርም ነው፡፡ እናማ...“ጊዜው እንደ ጉድ ይሮጣል!” እንባባላለን፡፡ ስሙኝማ... ቅሽምሽም ያለ ጥያቄ ለመጠየቅ ግሪን ካርድ ይሰጠንና... አለ አይደል...…
Read 948 times
Published in
ባህል
የፍቅር የመውደድና የመስዋእትነት ጥግ!! ትላንት መፅሔት ሳገላብጥ ይሄን ልብ ሰባሪ አሳዛኝ ታሪክ አነበብኩ ...አንዲት እናት በትዳር አለም ውስጥ የወለደችው አንድ ወንድ ልጅ ብቻ ነበር፡፡ ታዲያ ይሄ ልጅ ተወልዶ 1 ዓመት እንደሞላው አባት በድንገተኛ የመኪና አደጋ ህይወቱ አለፈ፡፡ በዚህም እናት ልጇን…
Read 962 times
Published in
ባህል
"ስሙኝማ...በቀደም ፌስቡክ ላይ ያነበብነው ነገር...አለ አይደል... ‘ኢንተረስቲንግ’ ነው፡፡ አንድ ቦታ እየተመገበ ያለ ደንበኛ ጭማሪ ቃሪያ ይፈልግና ያመጡለታል፡፡ ምስኪኑ ጉዱን ያወቀው ቢል ሲመጣ ነዋ፡፡ ለዛች ለጭማሪዋ አንዲት ቃሪያ ስንት ቢጨምሩበት ጥሩ ነው...ሀያ ብር!--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው...የሆሊዉድ ሬድካርፔት እኛ ዘንድ ደረሰ እንዴ?…
Read 1162 times
Published in
ባህል