ባህል
“እንደአለመሳቅ አለማልቀስም የምንችልበት ዘመን ይናፍቀናል”እንዴት ሰነበታችሁሳ! መልካም አዲስ ዓመት!እንኳን አደረሳችሁ! አዲሱ ዓመት ዓመት ደግ ደጉን የምንሰማበት፣ ደግ ደጉን የምናይበት፣ ደግ ደጉን የምናገኝበት ዓመት ያድርግልንማ!ዛሬ እንግዲህ ዋዜማም አይደል…አዲስ አበባ በጥፍሯ ቆማ ልታድር ነዋ! የምር ግን በዋዜማ የሚጠፋ ገንዘብ እኮ የአራትና የአምስት…
Read 4024 times
Published in
ባህል
አቶ ተፈሪ መኮንን ባለፈው ሳምንት እትም ላይ፤ ‹‹እውነቱን ተናግረን ሰይጣንን እናሳፍረው›› በሚል መጣጥፉ፣ ህግ አክባሪ ሰላማዊ ሰልፍ አድራጊ አስፈላጊ መሆኑን እንደሚያምንበት ገልፆአል፡፡ (ተፈሪን አንተ ያልኩት የቀደሞ ጓዴና ወዳጄ ስለሆነ ከአክብሮትና ከቅርበት መሆኑን ከግንዛቤ ይግባልኝ) ተፈሪ እንደሚለው ሰሞኑን ያያቸው አንዳንድ ሰልፎች፤‹‹ህገ…
Read 4642 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሰውየው ማጨስ ለማቆም ቃል ገብቷል፡፡ ታዲያ የአዲስ ዓመት ዋዜማ ላይ እየተዝናና እያለ ጓደኛውን ሲጋራ ይጠይቀዋል፡፡ ጓደኝየውም… “አላጨስም ብለህ ቃል ገብተህ አልነበረም!” ይለዋል። እሱዬውም… “አዎ ቃል ገብቻለሁ፣ ደግሞም እያቆምኩም ነው፡፡ አሁን መጀመሪያ ምዕራፍ ላይ ነኝ፣” ይላል፡፡ ጓደኛውም ግራ ይገባውና……
Read 2809 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ይህ የሆነ ‘የዘመኑ ሰው ምኞት’ በራሱ አንደበት ሲነገር ነው፡፡‘ወንበር’ አማረኝ… ወንበር አግኝቼ ማስተካከል ያሉብኝ ነገሮች አሉ፡፡ የባንክ ደብተሬ መወፈር አለበት፡፡ የጀመርኩት ቪላ ቤት ወደ ‘ጂ ፕላስ ስሪ’ ማደግ አለበት፡፡ የሚስቴ መሰንበት ጉዳይም ቢሆን አያሳስብም አይባልም፡፡ በቃ ሚስቴ ሳይሆን ትልቋ…
Read 4720 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰዉ ክፉ ሆኗል…ምናምን ስንል…አለ አይደል… ‘ጨለምተኛ’ ምናምን የሚባልበት ዘመን ነበር፡፡ እዛ ማዶ ሆኖ ክፉ ሰው ተጣራእዚህ ማዶ ሆኖ ክፉ ሰው ወይ አለውጎበዝ ጠንቀቅ በል ይህ ነገር ለእኛ ነውየሚሏት መአት ጊዜ የምንጠቅሳት ስንኝ ዘንድሮም…ድምጿን ጨምራ እያቃጨለች ነው፡፡እኔ የምለው…ክፋት እንዲህ በእግረ…
Read 6525 times
Published in
ባህል
ሃገራችን ከትውልድ ትውልድ እየተንከባለሉ በመጡ አሁን ድረስ ያልተፈቱ በርካታ ፖለቲካዊ ችግሮች እና ያንን ለመፍታት በተከተልነው አቆርቋዥ አካሄድ ሳቢያ ክፉኛ ጎብጣለች፡፡ ያ ብቻም ሳይሆን ሌሎች መፈታት የሚገባቸው ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ ችግሮችንም በጉያዋ እንደታቀፈች በመቃተት ላይ ያለች ሀገር ለመሆንዋ አስረጅ አያስፈልgweግም፡፡ ለማናቸውም…
Read 5127 times
Published in
ባህል