ባህል
ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ፣ በእንባ ተሞልታ ያቀረበችው ተማፅኖ “...የሀገራችን ጉዳይ ያመናል ሁላችንንም። ... ሁላችንም የትግራይ እናቶች አባቶች፤ እናቶቻችን አባቶቻችን ናቸው። በእርግጠኝነት ደግሞ ነገ ሌላ ቀን ነው፤ ኢትዮጵያ ታርቃ አንድ ሆና ትቆምና የኢትዮጵያን ባንዲራ ታውለበልባለች። ስለዚህ አይክፋችሁ ክብር ይገባችኋል። በብዙ ፈተናዎች…
Read 1078 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው... የአንዳንዶቻችን ፍጥነት፣ ምን አለፋችሁ ግራ የሚያጋባ ነው፡፡ አሃ ልክ ነዋ... ለምሳሌ የሆነ ጉብታ በዝላይ ወይ ኩሬ ምናምን ለመሻገር መጀመሪያ መንደርደር አያስፈልግም እንዴ! አሁን እዚህ አይታችሁት ነገ ደግሞ ከጋራው ማዶ ስታዩት ወይ እሱ መንፈስ ነው፣ ወይ እናንተ ዶክተር…
Read 1060 times
Published in
ባህል
በተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ሳቢያ በአፍሪካ ተምረው መለወጥ ሰርተው ራሳቸውን መቻል አቅቷቸው ለስደት የሚዳረጉ ወገኖችን በማስተማርና የስራ ማስጀመሪያ ድጋፍ በማድረግ ራሳቸውን እንዲችሉ የሚያደርግ ላይቭ አዲስ የተሰኘ ተቋም ሰሞኑን አንድ ፕሮግምራ አዘጋጅቶ ነበር።ፕሮግራሙ እነዚህን ከተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ከስደት የተመለሱና ለስደት ተጋላጭ የሆኑ…
Read 1158 times
Published in
ባህል
"እና የተከሰከሱ ፊቶች በበዙበት ዘመን፣ ትንሹም፣ ትልቁም ካብ ለካብ በሚተያይበት ዘመን፣ ይበልጥ ፈገግ ማለት እንደ መልካምነት ሳይሆን...አለ አይደል... ‘የፈገግታ የሴራ ትርክት’ (ቂ...ቂ...ቂ...) ነገር ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል ለማለት ያህል ነው፡፡" እንዴት ሰነበታችሁሳ!የምር ግን ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ...ግራ ገባን እኮ! ኮሚክ ነገር…
Read 990 times
Published in
ባህል
አንድ ነገር ልንገርህ? ቀና አትበል.. !! መላኩ ብርሃኑ ኑሮ “ጣራ ነክቷል” ከሚለው ቃል ይልቅ “ሰማይ ረግጧል” የሚለው የበለጠ ይገልጸዋል። ትናንት እንደቀልድ “ድሮ” ሆኗል። ከሁለት ዓመት በፊት የተጋቡ ሙሽሮች “ኑሮ በኛ ጊዜ” እያሉ የሚተርኩባት ሃገር ላይ ነን ያለነው። ብዙ ጊዜ እንደምለው…
Read 972 times
Published in
ባህል
በባንኮች የተፈጠረው መተረማመስ የማን ጥፋት ነው?! ብሔራዊ ባንክ ሁሉም ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ እንዲያሟሉ በቅርቡ ያወጣው መመርያ ቀነ ገደቡ በመተላለፉ ባንኮች ሌላ አገልግሎት መስጠት በማይችሉበት ሁኔታ እየተተራመሱ ነው። ሕዝቡም እንደፈረደበት የገዛ ገንዘቡ ታግቶበት፣ በጠራራ ጸሃይ ሰልፍ ተራ ገብቶ እየተተራመሰ ነው። ለማን…
Read 1106 times
Published in
ባህል