ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አሁን በጣም እየቸገረን ያለው አዳዲስ ሀሳቦችን ማመንጨት አይደል! እናማ...የድርሻችንን ለመወጣት ሀሳብ ቢጤ እናቅርብማ፡፡ እኔ የምለው...በኦሎምፒክ የምንሳተፍባቸውን የስፖርት አይነቶች ብዛት የማናሳድግሳ! ለምሳሌ ጂምናስቲክ፡፡ አሀ ምን እናድርግ...ሀገሩ ሙሉ እኮ በየጊዜው የምንገለባበጥ፣ ፌዴሬሽኑ እውቅና ያልሰጠን ጅምናስቲከኞች ሀገር እየመሰለ ነው እኮ! ወፍራሙ በሉት…
Read 1062 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ! አንድዬ! አንድዬ! አንድዬ፡- ኸረ ረጋ በል! ማነህ እንዲህ በቅጡ ሳይነጋ ከጣራ በላይ የሚያስጮህህ?ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ፣ ኸረ ተው እንዲህ በቀላሉ አትርሳኝ! ተው አንድዬ፣ ተው! አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ፤ አንተም ይሄ በቅጡ ሰላም እንኳን ሳትል የምታማርረውን ነገር ተወኝ እያልኩህ…
Read 1170 times
Published in
ባህል
የባላንታይን ዋዜማ ወግ በእውቀቱ ስዩም ከብዙ ዘመናት በኋላ ከወዳጄ ምእዝ ጋራ ትናንት በስልክ ተገናኘን፤ ላንድ ሰአት ተኩል ያክል ስናወጋ የተረዳሁት ነገር፣ ጊዜ ብዙ እንዳልቀየረን ነው፡፡“የት ልትጋብዛት ነው ያሰብከው?” ሲል ጠየቀኝ፥“ራቅ ያለ ሰፈር ልወስዳት ነው ያሰበኩት፤ እኛ ሰፈር ያሉት ሬስቶራንቶች ሁሉ…
Read 1100 times
Published in
ባህል
--ልብ ብላችሁ እንደሆነ የሆነ የስብሰባው ተካፋይ ‘ሀሳብ’ ያለውን ነገር ከተናገረ በኋላ የሚቀርበው ድጋፍ ለሀሳቡ ሳይሆን ለሰውየው ነው የሚመስለው፡፡ “ከእኔ ቀድሞ የተናገሩትን ተሳታፊ ሙሉ ለሙሉ እደግፋለሁ፣” ይባላል አንጂ...አለ አይደል...#ቀደም ብሎ የቀረበውን ሀሳብ ሙሉ ለሙሉ እደግፋለሁ...” ሲባል ሰምታችሁ ታውቃላችሁ!--; እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ...ሴኔጋል…
Read 1291 times
Published in
ባህል
ለመከራ የጣፈን ሕዝብ ስለሆንን” ሙሼ ሰሙ ከመረጋጋት ወደ ግጭት፣ ከግጭት ወደ ጦርነትና መተላለቅ ቀጥሎም ወደ ሀገር መፍረስ ለመሸጋገር የሚቆረጥልን ቀጠሮና የሚተነበይልን ትንቢት የለም፤ የሚወስነን ሰላም፣ ልማትንና እድገትን ለማስፈን የሚያስፈልገው እውቀት፣ ችሎታና አስተዋይነትም አይደለም። የሚያስፈልጉን ተራ ጨለምተኝነት፣ ጭፍን ጥላቻ፣ ጨካኝነት፣ ግራና…
Read 1282 times
Published in
ባህል
"ምን መሰላችሁ...እዚህ ሀገር ቦተሊከኛውም፣ ባለ ኳሱም፣ ባለ መፍትሄ ሀሳቡም ባለ ምናምኑ ውድድሩም...አለ አይደል...ሽንፈትን መቀበል፣ ከእኛ የተሻለ መኖሩን ማመን በራሳችን ላይ ‘ፒስቶሏን’ ማዞር ነው የሚመስለን፡፡ ምናልባት ከእኛ እጅግ በጣም የተሻሉ ሀሳቦች ያሉት፣ ከእኛ በጣም የተሻለ የሥራ ብቃት ያለው፣ ከእኛ በጣም የተሻለ…
Read 1184 times
Published in
ባህል