ባህል

Rate this item
(2 votes)
 “--ሚሊዮኖች ወገኖቻችን የስድሳዎቹን አ ጋማሽ በምሬት በሚያስታውስ ሁኔታ በድርቅና በረሃብ እየተሰቃዩ “የሰው ያለህ! የወገን ያለህ!” እያሉ ባለበት፣ እንዴት ብሎ ነው “ሁሉም ነገር ኖርማል ነው!” ሊባል እሚችለው! --” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ኡጋንዳዎች ወደ እኛ እየፈለሱ ነው አሉ፡፡ በመቶዎች የሚቆጠሩት እኚሁ አማኞች፣ ዓለም ስትጠፋ…
Rate this item
(1 Vote)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንግዲህ የዐቢይ ጾም ወቅትም አይደል! አንዲት ዘለሰኛ ዝማሬ ላይ ያለች ይችን ስንኝ ስሙልኝማ...በስምንተኛው ሺህ፣ ሰው በረከሰበትአባት ተቀምጦ፣ ልጅ በፈረደበትእንዴት ያለው ጊዜ፣ እንዴት ያለው ወራት፣ እኛ ደረስንበት፣በሬ አራት ሺህ ብር፣ አንድ በግ ሦስት መቶዶሮ አርባ ሰባትሳንገናኝ ቀረን ድሀና ዱለትታዲያላችሁ በግ…
Saturday, 04 March 2023 11:11

ከሶሻል ሚዲያ በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የመከፋፋያ አጀንዳው ሲያልቅባችሁ የአድዋንም ድል መነካካት ጀመራችሁ? ጌታሁን ሄራሞ በጦርነቱ የተሳተፉ፣ በአንድ ሀገር ባንዲራ ሥር ዘምተው ተዋግተው ሰማዕት የሆኑ፣ የአድዋን ድል ወደየጎጣቸው ሲጎትቱ አልተስተዋሉም፤ የጦርነቱ ቀጥተኛ ገፈት ቀማሾች ለመፈፀም ቀርቶ ለማሰብ ያልደፈሩትን፣ ዛሬ በዘር ፖለቲካ ያበዱ የዘውግ አክራሪዎች (Ethnic extremists)…
Saturday, 25 February 2023 13:56

ከሶሻል ሚዲያ በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የአውቶብሶች ግዢው በገለልተኛ ኦዲተር ይጣራ!! ሙሼ ሰሙ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግዢ የፈጸመባቸው አውቶብሶች ዋጋ እጅግ አወዛጋቢ ከመሆኑ የተነሳ አስተያየት ለመስጠት እንኳን የተጸየፍኩት አጀንዳ ነበር። የአውቶብሶቹ ዋጋ ከልሂቅ እስከ ደቂቅ የከተማውን ነዋሪ ያስደነገጠ፣ ግራ ያጋባና ዘረፋ ለይቶለት ነፍስ ዘርቶ ስጋ…
Rate this item
(2 votes)
“ምን መሰላችሁ...አለ አይደል...መቸስ ዘንድሮ ሀሜት የሚባለው ነገር ወደ ኢንደስትሪ ደረጃ ያደገ ይመስላል፡፡ አሀ ልከ ነዋ...እነ ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም፣ ቲክ ቶክ፤ ትዊተር...ምናምን የመሳሰሉት ሁሉ አሁን አሁን ዋነኞቹ የጎሲፕ ‘ትራንስናሽናል ኢንደስትሪ‘ ሆነው የለ እንዴ!--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ እንኳን እስከዚህ አኞ አልነበርሁኝምነው በመላመጥ አልደቅም አልሁኝግነ…
Rate this item
(2 votes)
“ስሙኝማ.... ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ...አንዱ ፈረንጅ የጻፈው ነው... ሀያ ዓመት ሲሞላን፣ ዓለም ሁሉ ስለ እኛ የሚያስበውነገር እንዳለ እናምናለን፡፡ ሠላሳ ዓመት ሲሞላን ዓለም ሁሉ “ስለ እኛ ምን እያሰበ ይሆን!” የሚል ስጋት ይወጥረናል፡፡ ስጋት ይገባናል፡፡ አርባ ዓመት ሲሞላን ግን ዓለም ስለ እኛ…
Page 10 of 93