ነፃ አስተያየት
“የአዕምሮ ህመምና ግድያ እንዲሁም የአመፅ ባህርያትና ግድያ ግንኙነት አላቸው?” “በአለማችን ውስጥ የግድያ እንዲሁም የአመጽ ድርጊቶች አብዛኛውን ጊዜ የአዕምሮ ጤናቸው በታወከ ሰዎች ነው ወይስ ጤነኛ በተባሉት ነው የሚፈፀሙት?” “ምን አይነት የሥነ ልቦና ህመሞች ናቸው ሰዎችን ወደ አመፅ ባህሪያቶች የሚገፉት?”ክፍል - 2በዚህ…
Read 1877 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጎጃም ውስጥ በተለይ በምዕራብ ጎጃም፤ እርባብ ጠለዛሞ የታወቀ አካባቢ ነው። መሪጌታ ስመኝ (ስመኝ ዘጠለዛሞ) የታወቁ የቅኔ መምህር ነበሩ። አንድ ቀን እምብዛም ከማይታወቁበት ደብር ሄደው እያገለገሉ እያለ አንድ ቅኔ ይቀኛሉ። በቦታው የነበሩት ካህናት እንደነገሩ አይተው ይበል ሳይሏቸው ይቀራሉ። ይህንኑ ቅኔ መልሰው…
Read 1175 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለማምለጥም ይሁን ለመምጠቅ፣… እንዲሁ በባዶ ሜዳ ሊሆን አይችልም። “ከምን ወደ ምን?” ወይም ደግሞ፣ “ከየት ወዴት?” የሚል ጥያቄ አብሮት አለ። የመነሻና የመድረሻ ጥያቄ ይመጣበታል።ያለ መነሻና ያለ መድረሻ፣ አጭርም ሆነ ረዥም፣ የማምለጥም ሆነ የመምጠቅ ጉዞ የለም። መነሻን ማወቅ፣ መድረሻን መምረጥ ደግሞ የሰዎች…
Read 8510 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ትሕነግ መራሹ ኢህአዴግ የኢትዮጵያን የመንግስት ሥልጣን ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም ጨብጦ ለአንድ ወር ጊዜም አገሪቱን መራ። የመሳሪያ ትግል ያደርጉ የነበሩና መቀመጫቸውን በኢትዮጵያ ወስጥ አድርገው የፖለቲካ ትግል ያካሄዱ የነበሩ ልዩ ልዩ ፓርቲዎች እንዲሁም የአንድ ወሩን ጊዜ በመጠቀም ራሳቸውን በፖለቲካ ቡድን…
Read 1936 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ተሳታፊዎች፡ ሃዊ ሽጉጥ-ክሊኒካል ሳይኮሎጂሰትብሩክ ገ/ማርያም-ዴቨሎፕመንታል ሳይኮሎጂስትወንድወሰን ተሾመ-ካውንስሊንግ ሳይኮሎጂሰትመግቢያበየትኛውም የዓለም ማዕዘን ወላጆች የስራ ጫና ሲበዛባቸው በስራ የሚያግዛቸውን፣ ህይወታቸውን የሚያቀልላቸውን፣ እነሱን ተክቶ ልጆቻቸውን የሚንከባከብላቸውን አጋዥ ይፈልጋሉ፡፡ በዚህም ረገድ የቤት ሰራተኞች አገልግሎት ትልቁን ቦታ ይይዛል። በአብዛኛውም ጊዜ አያሌ የቤት ሰራተኞች የወላጆች እና የልጆች…
Read 873 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1. የደግ መንግስት ክፋቱ፣ በአንድ እጅ ድጎማ እየሰጠ በሌላ እጅ አገር ማራቆቱ ነው። ወጪው እየበዛ ብርዱ እየተቆለለ፣ መላ የሌለው አጣብቂኝ ውስጥ ይገባል። እንደ ድጎማው ጦሱም ለብዙዎች ይደርሳል። 2. ሳሊ ሃፊዝ፣ የቤሩት ነዋሪ ናት። በዚህ ሳምንት ረቡዕ እለት ባንክ ሄደች። በሽጉጥ…
Read 8905 times
Published in
ነፃ አስተያየት