ነፃ አስተያየት
• የትግራይ ህዝብ አሁንም ቢሆን ህወኃትን እንደ ልጁ ነው የሚመለከተው • ጦርነቱ ያበቃ አይመስልም • የማይካድራውን ጭፍጨፋ ማን እንደፈፀመው አልተጣራም ባለፉት 30 ዓመታት ትግራይን ሲያስተዳድር የነበረው ህወኃት ራሱ በጫረው ጦርነት ህዳር 19 ቀን 2013 ዓ.ም በመጣበት መንገድ ወደ መጣበት ተመልሷል፡፡…
Read 14317 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 29 November 2020 15:23
ሂትለርና ጆሴፍ ጎብልስ በመጨረሻ ተዋርደዋል! (ጽንፈኛው ህወሓትስ?)
Written by ከወንድወሰን ተሾመ መኩሪያ (የማህበራዊ ሳይንስና የስነልቦና ባለሙያ)
"በወጣትነታቸው ወደ ጫካ የገቡት የህወሓት ጁንታዎች፤ የዚህ የሰብእና ብልሹነት ሰለባ እንደሆኑ ከድርጊታቸውና ከንግግራቸው መገንዘብ አያዳግትም፡፡ በሳይኮፓቲ፤ በናርሲስዝምና በማካቬሊያኒዝም የተመታው ቡድን ሞራል የለሽ፣ ጨካኝ፤ ትዕቢተኛና ጭፍን ጥላቻ አራማጅ ይሁን እንጂ ማሰብ የማይችል ደደብ አይደለም፡፡--" የናዚ ፕሮፓጋንዳ አለቃ የነበረው ጆሴፍ ጎብልስ፣ የጀርመኖችን…
Read 10194 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዚህ ጽሑፍ መነሻ ምክንያት የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፣ ከሁለት ሳምንት በፊት የኪነ ጥበብና የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችን እንዲሁም አትሌቶችን ሰብስቦ አገራችን አሁን ስላለችበት ሁኔታ የማነጋገሩ ጉዳይ ነው፡፡ መንግሥት፣ የጥበብ ሰዎችንና ጋዜጠኞችን እንዲሁም አትሌቶችን የፈለገው በሕወሓት መሪዎችና እነሱ ባሰማሩት ታጣቂ ኃይል ላይ…
Read 9179 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 23 November 2020 00:00
በታገዱት የጥበቃ አገልግሎት ተቋማት በኩል የተቀጠሩ ሰራተኞች ዕጣ ፈንታ ምን ይሆን?
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
“ከዚህ በኋላ ለምሰራው ስራ ተገቢ ክፍያዬን እንደማገኝ ተስፋ አደርጋለሁ በታገዱት የጥበቃ አገልግሎት ተቋማት በኩል በዓለም አቀፍና አገር አቀፍ ድርጅቶች ውስጥ የተቀጠሩ የጥበቃ ሰራተኞች፣ ስራቸውን ባሉበት ተቋም ውስጥ እንደሚቀጥሉና ከሚሰሩበት ተቋም ጋር ቀጥተኛ የሥራ ውል ሊፈፅሙ መሆኑን ምንጮች ለአዲስ አድማስ ጠቆሙ፡፡የፌደራል…
Read 1930 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ህፃናትን ለጦርነት መጠቀም በአለማቀፍ የጦር ወንጀል ያስጠይቃል • እስረኞችን አፍኖ መውሰድ ሰዎችን የመሰወር አለማቀፍ ወንጀል ነው • መሰረተ ልማቶችን ማፈራረስ በሰብአዊነት ላይ የተፈጸመ ወንጀል ነው የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል የጀመረው ህግ የማስከበር ኦፕሬሽን ከተጀመረ ከሁለት ሳምንት በላይ አስቆጥሯል፡፡ በጦርነት…
Read 2943 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የህወኃት ቡድን የሚያዘው ልዩ ሃይል በሰሜን እዝ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ላይ በድንገት በፈጸመው አሰቃቂ ጥቃት ያላዘነና ያልተቆጣ ኢትዮጵያዊ የለም ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ የቀድሞው የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት፣በሰሜን እዝ ሰራዊት ላይ በተፈጸመው ጥቃት ሃዘንም ቁጣም እንደተሰማቸው ነው የገለጹት፡፡ ምናልባት በዓለም ታሪክ በራሱ…
Read 7159 times
Published in
ነፃ አስተያየት