ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በ”ፍትህ” ጋዜጣ መስራችና ዋና አዘጋጅ ተመስገን ደሳለኝ የተዘጋጀው “የመለስ አምልኮ” የተሰኘ ፖለቲካዊ መፅሃፍ ሰሞኑን ለገበያ ቀረበ፡፡ ፀሃፊው በጋዜጣው ላይ ከ2000 ዓ.ም ጀምሮ ሲወጡ የነበሩ ፖለቲካዊ ፅሁፎቹን በማሰባሰብ በመፅሃፍ መልክ ተደራጅተው እንደታተሙ በመግቢያው ላይ ጠቅሷል፡፡ በመፅሃፉ ውስጥ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን፣ ፖለቲከኞችንና…
Read 2598 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 06 May 2012 15:03
የሰዓሊ ጥበብ ተርፋ የሥዕል አውደርእይ ዛሬ ይከፈታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የሠዓሊ ጥበበ ተርፋ የሥዕል አውደርእይ ዛሬ እንደሚከፈት ለይላ የሥዕል አዳራሽ አስታወቀ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት የሚከፈተው አውደርእይ ለሦስት ሳምንት የሚቆይ ነው፡፡ ሥዕል አድናቂዎች ከማክሰኞ እስከ እሁድ ከጧቱ አራት ሰዓት እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት መመልከት እንደሚችሉም ለማወቅ ተችሏል፡፡
Read 1122 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በትግራይ ክልል የሚገኘውን የኢሮብ አካባቢ ሥነቃል ተሰባስቦ በኢሮብ ቋንቋ የተፃፈ ሲሆን ይኸው መጽሐፍ ትናንት ከቀኑ 7 ሰዓት አዲስ አበባ በሚገኘው አክሱም ሆቴል ተመረቀ፡፡ በመምህር በርሃ ዚግታ የተዘጋጀው ባለ 201 ገጽ መጽሐፍ ዋጋ 50 ብር ነው፡፡
Read 1111 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 06 May 2012 15:01
“ኮከበ - ፅባህ” 80ኛ ዓመቱን ዛሬ ያከብራል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ቀድሞ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ትምህርት ቤት ይባል የነበረው ኮከበ ጽባህ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተመሠረተበትን 80ኛ ዓመት ዛሬ እና ነገ ያከብራል፡፡ ሰማንያኛ ዓመቱን በማስመልከት ውይይት የሚካሄድና የቀድሞ ተማሪዎቹ የሚዘከሩ ሲሆን በመንገድ ግንባታ ፈርሶ የነበረው የትምህርት ቤቱ አጥር በቀድሞ እና በአሁን…
Read 2081 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ቶም ክሩዝ የሚተውንበት “ቶፕ ገን 2” ፊልም በቀረፃ ላይ መሆኑን ሎስአንጀለስ ታይምስ ገለፀ፡፡ የፊልሙ የመጀመርያው ክፍል ከ26 ዓመት በፊት ለእይታ መብቃቱን ያስታወሰው ጋዜጣው፤ በአጠቃላይ 354 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማስገኘቱን ጠቅሷል፡፡ በ”ቶፕ ገን” ፊልም ላይ የአሜሪካ ተዋጊ ጀት አብራሪ ሆኖ የሰራው…
Read 1215 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከሦስት ሳምንት በፊት በካሊፎርንያ ግዛት ኢንድዮ ከተማ በተደረገው የኮቼላ የሙዚቃ ፌስቲቫል፤ ሟቹ ራፐር ቱፓክ ሻኩር፤ ከእነ ስኑፕ ዶግ ጋር በአንድ መድረክ ላይ ሲሰራ መታየቱ እያነጋገረ ነው፡፡ በሙዚቃ ፌስቲቫሉ ላይ ቱፓክ ሻኩር ነፍስ የዘራው ስኑፕ ዶግና ዶር ድሬ ባመነጩት ሃሳብ ሲሆን…
Read 3213 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና