ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 10 March 2012 11:57
ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሁለተኛውን የባህል ባዛር አቀረበ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ያዘጋጀውን ሁለተኛውን የባህል አውደርዕይ ባለፈው ሳምንት ከማክሰኞ እስከ ሐሙስ አቀረበ፡፡ አራት ኪሎ ምኒሊክ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው ሜዳ ላይ ለሦስት ቀን በተካሄደው አውደርእይ ከአዲስ አበባ እና ከሌሎች የሀገሪቱ ክልሎች የተውጣጡ ተሳታፊዎች የተለያዩ በእጅ የተሰሩ ቅርፃቅርፆች፣ የቆዳና…
Read 2890 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 10 March 2012 11:57
ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ 7ኛ መፅሐፉን ለንባብ አበቃ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር ዋና ፀሐፊ የሆነው ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ሰባተኛ መፅሐፉን “ጽላሎት” በሚል ርዕስ ባለፈው ረቡዕ ለንባብ አበቃ፡፡ 11 ታሪኮችን የያዘው የአጫጭር ታሪኮች መድበል በ30 ብር እየተሸጠ ነው፡፡በቅርቡ የማስተርስ ዲግሪውን በፎክሎር የትምህረት ዘርፍ ያገኘው እንዳለጌታ ከበደ፤ ከአሁን ቀደም “ዛጎል”፣ “ደርሶ…
Read 4927 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 10 March 2012 11:54
የራስ ተፈሪያን አውደርዕይ ሐሙስ ይከፈታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
“ስደት፣ ታሪክ፣ ባህልና ሙዚቃ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የራስ ተፈሪያን አውደርዕይ የፊታችን ሐሙስ ማምሻውን በ11፡30 በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴ ይከፈታል፡፡ ሥዕል፣ ፎቶግራፍ፣ ፊልምና ሙዚቃ ያካተተው የሦስት ቀናት አውደርዕይ፤ ትምህርታዊ ገለፃዎችንና ውይይቶችንም ያካተተ ነው፡፡ በአውደርእዩ የተካተቱት ፎቶግራፎች ራስተፈሪያኖቹ ቅድስት ስፍራ በሚሏት የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ…
Read 1578 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአበበች ጐበና የኑዛዜ ሰነድም ቀርቧል የክብርት ዶ/ር አበበች ጐበና የበጎ አድራጎት ተግባር ላይ ያተኮረው “የሺዎች እናት” የሥዕል፣ የፎቶግራፍ እና የቅርፃቅርጽ አውደርእይ ባለፈው ረቡዕ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር ተከፈተ፡፡ ከትናንት ወዲያ ጀምሮ ለተመልካች ክፍት በሆነው አውደርእይ ላይ በጐ አድራጊዋ ከተለያዩ ሀገር አቀፍ…
Read 1311 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በመርዕድ ነጋሽ ተጽፎ በዓለም ዘውገ የተዘጋጀው “የትዳር ያለህ” የተሰኘ አዲስ ፊልም በነገው ዕለት ከቀኑ 8 ሰዓት በሲኒማ አምባሳደር ይመረቃል፡፡ የ95 ደቂቃ ርዝመት ያለውን በቤተሰብ ዙሪያ የሚያጠጥን ፊልም ለመሥራት ዘጠኝ ወር የፈጀ ሲሆን አርቲስት ሰብለ ተፈራ፣ ውብአለም አለባቸው፣ ደምሴ በየነ፣ ሔለን…
Read 1572 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አልዩ ፊልም ፕሮዳክሽን አዘጋጅቶት አቢጌል ኢንተርቴይመንት ያቀረበው “ሰርግ ከአሜሪካ” ፊልም ነገ በአዲስ አበባ የግል ሲኒማ ቤቶችና በመንግስታዊው ስቴሪዮ ሲኒማ እንዲሁም በክልል ከተሞች በተመሳሳይ ሰዓት እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ አርቲስት ሳምሶን ታደሰ፣ ኮሜድያን ደረጀ ኃይሌ፣ ቴዎድሮስ ለገሠ ብዙ፣ ፍቃዱ ከበደ፣ ደምሴ በየነና…
Read 2063 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና