Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 14 January 2012 11:45

“ዲፕሎማት” ፊልም ነገ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
በመቅዲ ፕሮዳክሽን የቀረበውና በደራሲና አዘጋጅ ናኦድ ጋሻው የተሰራው “ዲፕሎማት” የተሰኘ ልብ ሰቃይ ፊልም ነገ በአዲስ አበባ በሚገኙ ሲኒማ ቤቶች ይመረቃል፡፡ የ90 ደቂቃ ፊልሙን ሰርቶ ለማጠናቀቅ የአንድ ዓመት ከስምንት ወር ጊዜ ፈጅቷል፡፡ በአሸባሪዎች ዙርያ የሚያጠነጥን ጭብጥ እንደያዘ በተነገረለት ፊልም ላይ ማህሌት…
Rate this item
(0 votes)
በአዲስ አፍሪካ ኢቨንትስ ማኔጅመንት አዘጋጅነት በሚቀርበው የሰርግ አውደርእይ ላይ የሙዚቃ ቡድኖች፣ ዲጄዎችና ዲዛይነሮች እንደሚሳተፉ ተገለፀ፡፡ የካቲት 24 እና 25 2004 ዓ.ም በግዮን ሆቴል ዩኒቲ አዳራሽ በሚቀርበው ዝግጅት ሆቴሎች፣ ዲኮር ድርጅቶች፣ መኪና አከራዮችና ሌሎችም የሚሳተፉ ሲሆን በሙሽራና በሚዜ ልብሶች የፋሽን ትርዒት…
Rate this item
(0 votes)
የ30 ዓመቷ አሜሪካዊት አቀንቃኝ ቢዮንሴ ጂዜል ኖውልስ የመጀመሪያ ሴት ልጇን በተጠናከረ ጥበቃና በከፍተኛ ወጪ በሰላም የተገላገለች ሲሆን ህፃኗ ብሉ አይቪ ካርተር የሚል ስም ወጥቶላታል፡፡ ኤም ቲቪ ኒውስ እንደዘገበው የህፃኗ ስም የወጣላት ቢዮንሴና ፍቅረኛዋ የሰሯቸው አልበሞች መጠርያዎች መነሻ በማድረግ ነው፡፡ የቢዮንሴ…
Rate this item
(0 votes)
ቀደም ባሉት ጊዜያት የሆሊዉድ ፊልም ሰሪዎች ለታላላቆቹ የኦስካርና የጐልደን ግሎብ ሽልማቶች ከፍተኛ ትኩረት ይሰጡ እንደነበር ይታወቃል፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ቀልባቸው ከሽልማት ይልቅ አለምአቀፍ ገበያ ላይ እንዳረፈ “ዘ ሆሊዉድ ሪፖርተር” ዘግቧል፡፡ ከሰሜን አሜሪካ ውጭ የሆሊዉድ ፊልሞች በቻይና በብራዚልና በሩሲያ ከፍተኛ…
Rate this item
(0 votes)
በአሜሪካ ሙዚቃና ቢዝነስን አጣምራ በመስራት ስኬት ያስመዘገበችው ፓሪስ ሂልተን፤ ባለፉት ስድስት አመታት በመራቻቸው የንግድ ስራዎች 1.3 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማካበቷን “ኮንታክት ሚውዚክ” ዘገበ፡፡ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ በርካታ የሙዚቃ ስልቶችን ያካተተ የዘፈን አልበም ለማሳተም ፍላጎት እንዳላት የገለፀችው ፓሪስ ሂልተን፤ በመላው…
Rate this item
(0 votes)
በተለያዩ አስፈሪ ጭብጦች የተሰሩ ፊልሞች ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ገበያውን ማጥለቅለቅ መጀመራቸውንና በገቢም ስኬታማ ይሆናሉ ተብለው እንደሚገመቱ ቦክስ ኦፊስ ሞጆ አመለከተ፡፡ ብዙዎቹ የሆረር ፊልሞች በሃይማኖታዊ ጉዳዮችና በውስብስብ የስነልቦና ችግሮች ላይ ያተኩራሉ፡፡ ባለፈው ሳምንት በ2285 ሲኒማዎች ለእይታ የበቃው እጅግ አስፈሪ ሆረር ፊልም…