ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኦስካር ምሽት እንደጋዳፊ ባለሙሉ ማዕረግ ወታደራዊ ትጥቅ ለብሶ እና በሴት ቦዲ ጋርዶች በመታጀብ በቀዩ ምንጣፍ ላይ የተመላለሰው እንግሊዛዊው ኮሜድያን ሳቻ ባሮን ኮሐን ተወገዘ፡፡ ኮሜድያኑን በኦስካር እንግድነት ሲጋበዝ አላግባብ ይረብሻል በሚል የስነስርዓቱ አዘጋጆች ሊያግዱት አቅማምተው ነበር፡፡ እንደ ጋዳፊ ከመልበሱ ባሻገር በቅርቡ…
Read 1530 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ለመጥፎ ፊልም ስራዎችና ባለሙያዎቻቸው በሚሰጠው የራዚ አዋርድ ላይ በ11 ዘርፎች ለሽልማት በመታጨት አዳም ሳንድለር ሪከርዱን እንደያዘ ሎስአንጀለስ ታይምስ ዘገበ፡፡
Read 1205 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
50 ሴንት ለአፍሪካ ረሃብ እየሰራ ነው የ24 ዓመቱ ራፕር ዊዝ ካሊፋ ዘንድሮ 100 ሚሊዮን ዶላር ገቢ እንደሚያገኝ መግለፁን ፎርብስ መፅሄት አስታወቀ፡፡ በአጭር ጊዜ የተሳካለት ራፐር የተባለው ዊዝ ካሊፋ ከ10 ሚሊዮን በላይ በዓመት ገቢ ከሚኖራቸው ራፐር መግባትም ያጠያይቃል ብሏል ፎርብስ ራፐሩ…
Read 1393 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 25 February 2012 13:44
“አፀደ ወይን” ነገ፣ “ስውር ሰይፍ” እና “ተምሳሌቶቹ” ዛሬ ይመረቃሉ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በዲያቆን አሸናፊ ጌታነህ (ዘልደት) የተዘጋጁ ግጥሞች የተካተቱበት “አፀደ ወይን” “መጽሐፍ ነገ ይመረቃል፡፡ ገበያ ላይ ከዋለ አንድ ወር የሆነው መጽሐፍ ሐይማኖታዊ እና ማህበራዊ ጭብጦች የያዘ ነው፡፡ ከጧቱ 4፡30 በቅድስት ልደታ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሚመረቀው መጽሐፍ ደራሲ የመጀመሪያ ሥራው ሲሆን ዲያቆን አሸናፊ…
Read 2097 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር በቅርቡ ለተመልካች ቀርቦ አትኩሮት እየሳበ ያለውን “ሼፉ” ፊልም ለውይይት እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ የመሃመድ ዳውድ ዝግጅት የሆነው “ሼፉ” ለውይይት የሚቀርበው በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት ፒያሳ አካባቢ በሚገኘው የሩስያ ሳይንስ እና ባህል ማዕከል ፑሽኪን አዳራሽ ነው፡፡ በውይይቱ ከሌሎች…
Read 1352 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 25 February 2012 13:38
“ሁአዌ” ሞባይል ብሮድባንድ ትዕይንት ያቀርባል ኦል አፍሪካ የቆዳ አውደርእይ ዓርብ ይከፈታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሽያጭ በዓለም ሁለተኛው ግዙፍ የቴሌኮም ኩባንያ የሆነው የቻይናው ሁዋዌ ኩባንያ በመጪው አርብ በዋናው ፖስታ ቤት ግቢ ውስጥ የተንቀሳቃሽ ሞባይል ብሮድባንድ የጎዳና ላይ ትዕይንት ማክሰኞ ያቀርባሉ፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም፣ አይሲቲ ማህበረሰብ ተማሪዎችና ሌሎች በትዕይንቱ ይሳተፋሉ፡፡ ባለፈው ዓመት 26 ቢሊዮን ዶላር ያተረፈው ሁዋዌ…
Read 2581 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና