ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 18 February 2012 10:51
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዳይሬክተሪ ነገ ይመረቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በዘርፉ የመጀመርያ የሆነና የኢትዮጵያን የቱሪዝም ቅርሶች የሚያስተዋውቀው ዳይሬክተሪ ነገ ከቀኑ 11 ሰዓት መስቀል አደባባይ እስጢፋኖስ ቤተክርስትያን ፊት ለፊት በሚገኘው ወይን ኢትዮጵያ የባህል ምግብ አዳራሽ ይመረቃል፡፡ደረጃውን በጠበቀ ወረቀት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን Ethiopian Tourism Directory ቅፅ 1 ሙሉ ቀለም ከ200 ገፆች በላይ…
Read 1180 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 18 February 2012 10:51
“በሃይማኖት ሽፋን… አስከ መቼ?” ተመረቀ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በወይዘሮ እጅጋየሁ በየነ የተዘጋጀውና በአቡነ ጳውሎስ ሕይወት ታሪክ ላይ ያተኮረው “በሃይማኖት ሽፋን… እስከ መቼ?” ባለ 103 ገፅ መፅሐፍ ከትናንት ወዲያ ማምሻውን ፓትርያርኩ ባልተገኙበት በሂልተን ተመረቀ፡፡ መፅሐፉ ከያዛቸው አርእስቶች መካከል የፓትርያርኩን አለም አቀፍ አገልግሎት ጵጵስና እሃ ስደት፣ ፓትርያክነት እና ለአቡነ ጳውሎስ…
Read 1252 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 18 February 2012 10:49
“ዴርቶጋዳ” የእንግሊዝኛ እትም ዛሬ ይመረቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
“ዴርቶጋዳ” በይስማዕከ ወርቁ ተደርሶ በከፍተኛ ደረጃ የተነበበ መፅሐፍ በእንግሊዝኛ በተመሳሳይ ርዕስ ተተርጉሞ ባለፈው ሳምንት ለንባብ የበቃ ሲሆን ዛሬ በሚካሄድ የጥበብ ድግስ እንደሚመረቅ ዩኒቲ አሳታሚ አስታወቀ፡፡ ከቀኑ 10፡30 የሚካሄደው ምርቃት የሚከናወነው በሩስያ የሳይንስ እና ባህል ማዕከል ፑሽኪን አዳራሽ ነው፡፡ በ74 ብር…
Read 1710 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 18 February 2012 10:48
75ኛው የሰማዕታት ቀን ይከበራል 75ኛው የሰማዕታት ቀን ይከበራል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በፋሺስት ጣሊያን ወረራ ከ30ሺህ በላይ ዜጐች በጭፍጨፋ ያለቁበት የሰማዕታት 75ኛው ዓመት መታሰቢያ ከነገ ወዲያ ይዘከራል፡፡ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም እንዳስታቀው እለቱን የሚዘክሩ ጥናታዊ የምርምር ሥራዎች በምሁራን የሚቀርቡ ሲሆን በአሉን አስመልክቶ አውደርእይ እና ሌሎች ዝግጅቶቹም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስደስት ኪሎ ዋነኛ…
Read 1316 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 18 February 2012 10:46
የጋዜጠኛ ፅጌረዳ ኃይሉ መታሰቢያ ጋዜጠኞች ውድድር ተጠናቀቀ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በቅርቡ ከወሊድ በኋላ ህይወቷ ያለፈውን ጋዜጠኛና ደራሲ ፅጌረዳ ኃይሉን የሚዘክር የሥነ ፅሁፍ ውድድር ተካሂዶ ከትናንት ወዲያ ተጠናቀቀ፡፡ “ሁሉም” በተባለና በህፃናት አድን ድርድት በሚታገዝ ድርጅት የተዘጋጀው ውድድር በህትመት፣ በኤሌክትሮኒክስ እና ማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን ዘርፎች የተካሄደ ነው፡፡ በዚሁ መሰረት ታከለ ወርቁ በህትመት፣…
Read 1336 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 18 February 2012 10:45
የብርሃንና ሰላም አውደር እይ ዛሬ ይዘጋል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት የተመሠረተበትን 90ኛ ዓመት በማስመልከት የዛሬ ሳምንት ተከፍቶ የነበረው ዓውደርእይ ዛሬ ይዘጋል፡፡ ከመጀመሪያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ገብረክርስቶስ ተክለሃይማኖት ጀምሮ እስካሁኗ ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሙሉወርቅ ገብረሕይወት ድረስ 19 ሥራ አስኪያጆች በዘጠኝ አስርት ዓመታት ውስጥ ድርጅቱን በመምራት ከሀገሪቱ የሕትመት…
Read 1522 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና