ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ሰኔ ቀደመ ሰኞ ተከተለ! ለነገሩ ‘ሰኔና ሰኞ’ በቋሚነት ከገጠመ ስንት ጊዜያችን!ስሙኝማ…በታሪካዊቷና ‘ታሪከኛዋ’ ከተማችን አንድ ክፍል ነው አሉ፡፡ እናላችሁ… ዕድሜያቸው ወርቅ ኢዮቤልዩን ‘አስከንድቶ’ ያለፈ ሴቶች (ቤተሰብና ሥራ ያላቸው!) በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት በአካባቢው ዘንጠው ይቆማሉ አሉ፡፡ እና ‘ፒክ የሚያደርጓቸው’ ደግሞ… አለ…
Read 5177 times
Published in
ባህል
የአውራምባ ማህበረሰብ የተመሰረተበት 42ኛ ዓመት ከሰኔ 1 ጀምሮ ለሶስት ቀናት በአዲስ አበባ ገነት ሆቴል በድምቀት ይከበራል፡፡ ለሶስት ቀናት “ቱሪዝም ለተሻለች ኢትዮጵያና ለአለም አቀፍ መግባባት” የሚለውን መሪ ቃል በማንገብ የሚከበረው በአል ሰኔ 1 ቀን በማርሽ ባንድ በመታጀብ የመክፈቻ ስነ-ስርአቱ የሚከናወን ሲሆን…
Read 2770 times
Published in
ባህል
እንዴት ከረማችሁሳ!ዘንድሮስ ለጉዴ ቁመቴ ረዘመያም አገር ያም አገር ይታየኝ ጀመረ፣ይሉ ነበሩ አያቶቻችን፡፡ እንዴት አሪፍ አባባል ነች!! ልክ አሁን ላለንበት ጊዜ ‘በልክ የተሠራች’ አትመስልም! እንዲሁ ነው የዘንድሮ ነገራችን… አለ አይደል… ‘ከመሬት ተነስቶ’ “ያም አገር፣ ያም አገር ይታየኝ ጀመረ…” የሚለው ቁጥር እየበዛ…
Read 4763 times
Published in
ባህል
ክፍል ሁለት “አቅላይ ሰፈር”፤ “ቋያ” “እሳቱ ሰ” እና “ቤርሙዳ” ውድ አንባቢያን:- ባለፈው ሳምንት ጽሁፌ ለመስክ ሥራ ወደ ጎንደር በተጓዝኩ ጊዘዜ ያስደመሙኝን ገጠመኞችና ስለደብረ ታቦር ከተማ አንዳንድ ነገሮችን ጣጥፌ የነበረ ሲሆን በዛሬው ጽሁፌ ቀጣዩን ክፍል አስነብባችኋለሁ፡፡ ወደ ፍሬ ነገሬ ከመግባቴ በፊት…
Read 10206 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው…ፀሀዩዋ እንኳን ፏ ብላ ከራሳችን በላይ ትንሽ ደበዘዝ ሲልብን ልንደነግጥ ነው! አሀ…ልክ ነዋ! እኛ ባቡሩን ወደሰማይ ለማቅረብ ብለን ድልድይ ብንሠራ… የአንበጣ መንጋ ወደመሬት ይቅረብብን! ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… የአዲስ አበባ የከርሞ ነገር አያሳስባችሁም! ልክ ነዋ…በዛ ሰሞን ጅቦች በጠራራ ፀሀይ…
Read 4364 times
Published in
ባህል
ቡና በአለማችን የተትረፈረፈ ምርት አይደለም፡፡ በተፈላጊነት ግን ከነዳጅ ቀጥሎ ሁለተኛውን ደረጃ ይይዛል፡፡ በአለም ላይ በየአመቱ ከአምስት መቶ ቢሊዮን ስኒ በላይ ይሸጣል፡፡ ቡና እንጠጣ በቀን ውስጥ የሚደጋገም ቃል ሳይሆን አይቀርም፡፡ “ካልዲ” በሚባል ኢትዮጵያዊው እረኛ አማካኝነት በከፋ እንደተገኘና ኮፊ ለሚለው መጠሪያ መነሻ…
Read 4291 times
Published in
ባህል