ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዩንቨርሲቲ ተማሪ ነው፣ አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ይጽፋል፣ ሞጋች ነው፣ የውይይት ባሕሉ ድንቅ ነው፣ መጻሕፍት ቆንጆ አድርጎ መተንተን ያውቅበታል፣ ምልከታውን እወድለታለሁ...ሌላም ሌላም! አሁን ደግሞ "አዘቦት" የተሰኘ የአጭል አጭር ታሪኮችን/Post card stories ይዞልን ቀርቧል። የት ማግኘት እንችላለን? ቢሉ በእጅ ስልክዎ፥ #afro…
Read 89 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ እያዩ ዳኛው የተሰናዳውና “ናዋዥ” የተሰኘው አዲስ የግለ ታሪክ መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ በዋናነት በደራሲው የግል ህይወት ላይ የሚያጠነጥን ቢሆንም፤ ኢትዮጵያዊያን በሱዳንና በሊቢያ በኩል ወደ አውሮፓ ለመግባት የሚያደርጉትን አስከፊና አስቸጋሪ የስደት ህይወት የሚያሳይ ነው ተብሏል፡፡ ነዋሪነቱን በጀርመን ያደረገው ደራሲ…
Read 99 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዓለማችንን ምርጥና ስመጥር የአጭር ልብወለድ ድርሰቶችን ትርጉም የያዘው “ደማቆቹ“ የተሰኘ መድበል በገበያ ላይ ውሏል፡፡ መጽሐፉ ከአሥራ አራት በላይ ደራስያንን ሥራዎች ያካተተ ሲሆን፤ ከእነዚህም ውስጥ አርነስት ሄሚንግዌይ፣ አየን ራንድ፣ ገብርኤል ጋርሺያ ማርኩዌዝ፣ አንቷን ቼኮቭ፣ ናጂብ ማህፉዝ፣ ማርጋሬት አትዉድና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡በ254 ገጾች…
Read 88 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አብሮ አደግ በፍቅር የመረዳጃ ማሕበር ያዘጋጀው የዕውቁ ደራሲ እና ጋዜጠኛ ገነነ መኩሪያ የተዘከረበት መርሃ ግብር ዛሬ በተግባረ ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተካሂዷል። በዚህ መርሃ ግብር የገነነ ስራዎች እና ሕይወት በዝርዝር መዘከሩ ተነግሯል። መርሃ ግብሩን በንግግር የከፈቱት የማሕበሩ ሰብሳቢ…
Read 596 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 14 July 2024 15:55
አንጋፋው ገጣሚ፣ ተርጓሚና ፀሃፊ ተውኔት ነቢይ መኮንን የፊታችን ሰኞ ይከበራል- ይዘከራል!!
Written by Administrator
Read 654 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲና ገጣሚ ሚካኤል አስጨናቂ (ኢ/ር) የተሰናዳው የጸሐይ እግሮች የግጥም መፅሐፍ ለንባብ በቃ። መፅሐፉ በፍቅር በማህበራዊ ጉዳይ፣ በፖለቲካና በበርካታ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ጠንካራ ሀሳቦች የተዳሰሱባቸው 75 ግጥሞችን ያካተተ ነው። በመፅሐፉ ጀርባ ላይ አስተያየታቸውን ያሰፈሩት ደራሲና ገጣሚ ኤፍሬም ስዩም፣ ገጣሚና ደራሲ ሰለሞን…
Read 564 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና