ጥበብ
[ በሃሳብ የበለጥካቸው በሰይፍ ይመጡብሃል ]እኔ እንድጠፋ ተግተው የሚፀልዩ ቄሶች፣ ፀሎታቸው ሰምሮ እኔ ብጠፋ፣ ዘላለም በፀፀት የሚያነቡ ናቸው። ሰው አብዮተኛ ከመሆኑ በፊት አብዮትን ያቀጣጠልኩት እራሴ በለኮስኩት እሳት ነበር። የእግዜር ተቀናቃኝ አይደለሁም። መቀናቀን ተራ ቃል ነው። የሰው ልጆችን ልገዛ ያደባሁ አውሬም…
Read 1001 times
Published in
ጥበብ
ለማሰብ እጅግ አስከፊ ከነበረ ሁኔታ ውስጥ በምስጋና ኃይል፣ ህይወታቸውን ሙሉ በሙሉ የለወጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን አውቃለሁ። ፈጽሞ ተስፋ የሌለው የሚመስል የጤና ጉዳይ፣ ተአምር የሚያሰኝ ውጤት አምጥቷል። ሥራቸውን ማከናወን ያቃታቸው ኩላሊቶች እንደገና ሲያንሰራሩ፤ የታመሙ ልቦች ሲፈወሱ፤ የታወሩ አይኖች ሲበሩ አይቻለሁ። የተበጠሱ…
Read 1000 times
Published in
ጥበብ
“ወሬ ይዘው መጥተው፣ ዳር ዳር እያሉ በገደምዳሜ አድርገው የሚያወሩ እንዳሉት፣ “ያልሰሙ መስለው” (አልሰማሁም ብለው) አውቀው የቆዩትን ጉዳይ በሌላ አንደበት ሲተረክላቸው ከሀሜት ፍቅራቸው ብዛት በድጋሚ እየተደነቁ የሚሰሙ አይነቶች አሉ፡፡ እነዚህ አይነቶች ሁሉም የሰው አይነቶች ናቸው፡፡--” የማወቅ ፍላጎት የሌለው እሱ ሰው አይደለም።…
Read 908 times
Published in
ጥበብ
የውጭውን ዓለም በቅጡ ለማወቅ አያሌ ዕድል ከገጠማቸው የሃያኛው መቶ አመት ደራሲያን መካከል ህሩይ ወልደ ሥላሴን የሚስተካከል የለም ማለት ይቻላል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ደጃች ካሳን አጅበው በንጉሥ ጆርጅ 5ኛ ሥርአተ ንግሥ ላይ ለመታደም ወደ እንግሊዝ ከሄዱ ጀምሮ ሌሎች ዘጠኝ ተከታታይ ጉዞዎችን በማድረግ…
Read 840 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 18 March 2023 20:14
የማይታየው ከሌለ - የሚታየው አይዘልቅም “The unseen is proved by the seen”
Written by ሌሊሳ ግርማ
ሁሉም ሰው የሚስማማበት ነገር አለ። ወይም ደፍሮ ቀና ብሎ የማያነሳው ጥያቄ። ውስጡ አጥንት ያለውን የአሳ ስጋ በጥንቃቄ እንዳይወጋው አላምጦ እንደሚውጠው፣ እንደዛ ነው ውሸትን ከእውነት ሳይነጣጥል የሚመገበው፡፡የአለም አጥንትና ስጋ እንደዛ ነው የተመሰረተው። የተገለጸው ውሸት ከሆነ፣ የተደበቀው አጥንቱ እውነት ነው። በአንዱ ላይ…
Read 912 times
Published in
ጥበብ
«በር»አለማየሁ ገላጋይ ለኢትዮጵያ ሥነ-ጽሑፍ (በነፍስ መቆየት) ጉልህ ሚና ካላቸው፣ ከሚኖራቸውም ደራሲያን መካከል አንዱ ነው። ቃላት ይታዘዙታል፣ አንደበተ-ርቱዕ መሆኑን ሁላችንም የምናውቀው ነገር ነው። ከዐሥራ ምናምን ዕንቁ ሥራዎቹ መካከል ለዛሬ የበኩር ሥራው በሆነችው “አጥቢያ” ላይ ላትት ወደድኩ። ሰው በሰው ላይ ያለው ጭካኔ…
Read 968 times
Published in
ጥበብ