ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የ17 አመቷ ታዳጊና የ12ኛ ክፍል ተማሪ በሆነችው ዋዜማ ኤልያስ የተገጠሙ 70 ያህል ግጥሞችን የያዘው “የሱነማዊቷ ቃል” የግጥም መፅሐፍ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ካራቆሬ በሚገኘው አዶ የባህል ምግብ አዳራሽ ተመረቀ። የምርቃቱ አስተባበሪ ጭላሎ ሚዲያ ፕሮዳክሽን እንደገለጸው ታዳጊዋ ግጥሞቹን የጻፈችውና ለህትመት ብርሃን ያበቃችው…
Read 31054 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሳምንቱ አጋማሽ ላይ በአዲስ አበባ ለሰዓሊና ቀራፂ ሚካኤል ቤተስላሴ ዝክረ መታሰቢያ ተካሄደ፡፡ በፔፐር ማሽ papier mâché በሚሠራቸው ቅርፆች በመላው ዓለም የታወቀው ኢትዮጵያዊ ሰዓሊና ቀራፂ ከ30 ዓመቱ ጀምሮ ቅርፃቅርፅ ላይ በመሥራት ቆይቷል፡፡ በ69 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት እስኪለይ በፓሪስ ከተማ ውስጥ…
Read 27750 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በምህንድስና ባለሙያው ወንድም ስሻ አየለ አንገሎ የተሰናዳውና ከሸካ እስከ “ኩሽ” ድረስ ታሪክንም፣ ባህልን፣ የአካባቢወን ስነ-ልቦናና ወግ የሚመረምረው “አናርያን ፍለጋ” አዲስ መፅሐፍ ለንባብ በቃ። መፅሐፉ የሸካን ሁለንተናዊ ህይወት፣ ከትናንት እስካሁን ያለውን እውነታ የምርምር ውጤቶችን መነሻ በማድረግ ዳጎስ ባለ እትም ለንባብ ያበቃ…
Read 7232 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአንጋፋው ጋዜጠኛና ገጣሚ ወሰንሰገድ ገ/ኪዳን የግጥምና የወግ ስብስብ የሆነው “ነፃነት” መፅሐፍ ዛሬ ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ከአራዳ ጊዮርጊስ ከፍ ብሎ በሚገኘው ሶርአምባ ሆቴል በድምቀት ይመረቃል።በኢትዮጵያ ታሪክ በህዝብ ትብብር (በደቦ) የታተመው ይሄው መፅሐፍ በስነ-ፅሁፍ ተመራማሪው ይታገሱ ጌትነት እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ…
Read 7178 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በወጣቱ የፍልስፍና እና የነገረ መለኮት ምሁር የዮናስ ዘውዴ “አልገባኝም” መጽሀፍ የፊታችን ማክሰኞ ከቀኑ 9፡00 ጀምሮ በስካይ ላይት ሆቴል ይመረቃል። በምርቃቱ ላይ በመፅሐፉ ዙሪያ ዳሰሳና ውይይት የሚካሄድ ሲሆን የፍልስፍና ምሁሩ ዳኛቸው አሰፋ (ዶ/ር)፣ መጋቢ ሀዲስ እሸቱ ዓለማየሁ፣ የሙዚቃ ባለሙያው ሰርፀፍሬ ስብሃት፣…
Read 283 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዩቶጵያ ትሬዲንግ የተሰኘ የሚዲያና የኮሙኒኬሽን ድርጅት ያሰናዳው “ዘመን” የሚል መጠሪያ ያለው የኪነ ጥበብ ዝግጅት የፊታችን ሰኞ ታህሳስ 5 ቀን 2013 ዓ.ም በአምባሳደር ቲያትር አዳራሽ ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ ይካሄዳል። በዕለቱም የባህልና የጃዝ ሙዚቃ ኢትዮጵያንና አባይን ትኩረት አድርገው የተገጠሙ የተመረጡ ግጥሞች፤ስለ አባይና…
Read 171 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና