ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 27 January 2024 00:00

”የደጋ ሰው” በተሰኘው

Written by
Rate this item
(1 Vote)
አልበም ላይ ዛሬ ውይይት ይካሔዳል”የደጋ ሰው” በተሰኘው አዲስ የሙዚቃ አልበም ላይ ውይይት እንደሚካሔድ፣ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ አስታወቀ፡፡ዛሬ ከቀኑ 8 ጀምሮ ጉለሌ በሚገኘው የአካዳሚው የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል የሚደረገውን ውይይት፣ ደራሲና ሃያሲ ይታገሱ ጌትነት የሚመሩት ሲሆን፤ የሙዚቃ ባለሙያው…
Rate this item
(0 votes)
የአርቲስት ካሣሁን እሸቱ “ይሁን” የተሰኘ የሙዚቃ አልበም ትላንት መለቀቁ ተገለጸ፡፡ አርቲስቱ የአልበሙን መለቀቅ አስመልክቶ ባለፈው ሰኞ በሸራተን አዲስ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጠ ሲሆን፤ ኪነት ኢንተርቴይንመንት ከአዲስ ሚውዚክ መልቲሚዲያ ጋር በመተባበር ይህን ”ይሁን” የተሰኘ የድምጻዊ ካሣሁን እሸቱ የሙዚቃ አልበም ለማስመረቅ በዝግጅት ላይ…
Rate this item
(0 votes)
ይህ አልበም ቆየት ያሉ የሙዚቃ ስራዎች ድጋሚ የተሰሩበት እንደሆነ ባለፈው ቅዳሜ "የቅዳሜ ጨዋታ " ፕሮግራም ላይ መናገሩ ይታወሳል። ሙዚቃቸው ድጋሚ ከተሰራላቸው አንጋፋ ድምፃዊያን መካከል ድምጻዊ ጥላሁን ገሠሠ ፣ ድምጻዊ እሳቱ ተሰማን ጨምሮ ሌሎችም ይገኙበታል ተብሏል።
Rate this item
(1 Vote)
"ህልም ነበረኝ፤ ሁለት አልበም በአንድ ቀን ማውጣት"ሙዚቀኛ ሮፍናን ኑሪ፤ በአንድ ቀን "ሀራንቤ" እና "ኖር" የተሰኙ ሁለት አልበሞችን፣ "ዘጠኝ" በሚል አብይ ርዕስ ውስጥ ለአድማጮች እንደሚያደርስ ተጠቆመ፡፡"ይህ አልበም ማሳረጊያ ፕሮጀክቴ ነው። በጣም ደክሜበታለሁ። ቴክኒካል ጉዳዮችን ጨምሮ ብዙ የተለፋበት ነው። የኔን እድገት የምታዩበት…
Rate this item
(1 Vote)
በአዲስ አበባ "ንባብ እና አገር" የተሰኘ የንባብ ፌስቲቫል ሊካሄድ ነውየአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ "ንባብና አገር" የተሰኘ የንባብ ፌስቲቫል ከጥር 16 እስከ 23ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚያካሂድ አስታወቀ።የባህልና ቱሪዝም ምክትል ቢሮ ሃላፊ አቶ አስፋው ኩማ እንዳሉት፤ የንባብ ፌስቲቫሉ ዓላማ የከተማው…
Rate this item
(1 Vote)
የደራሲ ቴዎድሮስ መብራቱ "ንሥር እና ምስር"ሁለተኛ ዕትም መጽሐፍ ከሰሞኑ ለአንባቢያን ደርሷል።ደራሲው ሁለተኛው ዕትም መጽሐፉ ተሻሽሎ እንደቀረበም ገልጿል።መጽሐፉን በተለያዩ የመጻሕፍት መደብሮች ታገኛላችሁ።
Page 4 of 316