ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Thursday, 16 October 2025 00:00

ቀይ አንበሳ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ጥቅምት 8/2018 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ) ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል! ነገረ መጻሕፍት ተጋባዥ ጸሐፊ:- ተስፋዬ መኮንን ባይለየኝ (ዶ/ር) /ተርጓሚ የተመረጠው መጽሐፍ:- ቀይ አንበሳ “ለአቢሲኒያ ህይወቴን እሰጣታለሁ እንጂ አልሸጥላትም…” ኮ/ል አልኸንድሮ ዴል ባዬ (1928) አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ…
Rate this item
(0 votes)
በፊልሙ ላይ 70 የሚያህሉ ተዋንያን የተሳተፉበት ሲሆን ሰለሞን ሙሄ ፣ መኮንን ላዕከ፣ ዘላለም ይታገሱ ፣ንጉሱ መልጌታ፣ፍቅረተ ደሳለኝ፣ ህይወት ጌታሁን፣ሰለሞን ተካ፣ችሮታው ከልካይ እና ሌሎች አንጋፍና ወጣት ተዋንያን ተሳትፈውበታል ።
Rate this item
(1 Vote)
የሬጌ ሙዚቃ አቀንቃኙ ድምጻዊ ጆኒ ራጋ፣ በአዲሱ "እሳት እና ውሃ" አልበሙ እና በአልበም ቅምሻ ፕሮግራሙ፣ ከቴክኖ ከሞን 40 ስልክ ሞዴል ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ለበርካታ ዓመታት ድምጹ የጠፋው ጆኒ ራጋ ከሰሞኑ "እሳት እና ውሃ" የተሰኘ ሁለተኛ አልበሙን ይዞ…
Rate this item
(8 votes)
Rate this item
(0 votes)
“ወይ አዲስ አበባ” መጽሔት .. በኅትመት ዋጋ መናር ምክንያት ከተቋረጠች በኋላ በአዲስ ዓመት ዋዜማ፣ የፊታችን ቅዳሜ .. ዳግም ለኅትመት በቅታ ከእጃችሁ ትገባለች። "ምነው ጠፋችሁ?!" የሚለው ጥያቄ ላለፉት ዓመታት ከብዙ አንባቢዎቻችን ለዝግጅት ክፍላችን የቀረበ ጥያቄ ነበር። "ተመለሱ" ያሉንም ብዙዎች ናቸው። ..…
Rate this item
(0 votes)
'እንዲህ ያለም የለ!' የተሰኘ ጥዑም የግጥም ስብስብ መጽሐፉን እንዘክራለን። በሰዓቱ ተገኙና በሀብታሙና በጓደኞቹ በሚቀርቡ ጥዑም ግጥሞች ሰላምን ሸምቱ፤ ጎበዝ ገጣሚያንን ተዋወቁ! በፍል ውሃ በኩል ባለው የብሔራዊ ቤተመንግስት መግቢያ (5ኛ በር) ቢገቡ አዲስ ሃውስ ኦፍ ካልቸርን በቀላሉ ያገኙታል።
Page 5 of 329