ኪነ-ጥበባዊ ዜና
• ከደራስያን ጋር ፎቶ የመነሳትና የማስፈረም ጊዜ ተመቻችቷል "ዋልያ መፅሐፍት ጥራት ያላቸው የተለያዩ መፅሐፍትን እያቀረበ መሆኑ ይታወቃል። አሁን ደግሞ አዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማእከል የተዘጋጀውን የንባብ ለህይወት ፕሮግራም ምክንያት በማድረግ፣ ከተለያዩ ደራሲያን ጋር ቆይታና መፅሐፍ የማስፈረም ጊዜ እንዲኖር አመቻችቷል። በመሆኑም ከምትወዱት…
Read 567 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
101 የጥበብ ጠብታዎች 101 Drops of Wisdom ለአንባብያን ቀርቧል። ጃፋር መጻህፍት መደብር ያከፋፍለዋል። የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ አድማስን መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/AdissAdmas
Read 912 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
"ሦስቱ መጽሐፎቼ ታትመው አንባቢ እጅ ከገቡ ዐሥር ዓመት እና ከዚያ በላይ ዕድሜ ይኑራቸው እንጂ፣ ኑሮውም ፖለቲካውም በዚያው መልክ እና ጠባይ እየቀጠለ ያለ በመኾኑ፣ ከጥቂት ማቃናት በስተቀር ምንም ሳይነካካ እንዲኽ ቀርቧል፡፡" በቅርብ ቀን! (ደራሲው)
Read 886 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Monday, 21 July 2025 12:08
እነሆ የመጀመሪያ መጽሐፌ የሆነችው የወዲያነሽ ለ 6ኛ ጊዜ ለመታተም በ ወደ ማተሚያ ቤት ገብታለች። ደስ ብሎኛል ደስ ይበላችኹ
Written by Administrator
መጽሐፌን ቀድማችሁ በመግባት ከጎኔ ለሆናችኹ ሁሉ ከፍ ያለ አባታዊ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። በቅድሚያ ክፍያ መግዛት ለምትፈልጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000571154319 Hailemelekot mewael ብላችሁ መክፈል ትችላላችሁ የመመረቂያዋን ቀን በቅርቡ እገልጻለሁ ደረሰኝ ለመላክ
Read 825 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 20 July 2025 19:21
እሁድ ሐምሌ 20 በ8:00 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር " ንጉሥ አርማህ " ቴአትር በድምቀት ለተመልካች ይቀርባል።
Written by Administrator
Read 489 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 05 April 2025 10:33
ለአንጋፋው አርቲስት ኪሮስ ኃ/ሥላሴ ዛሬ የምሥጋናና እውቅና መርሃ ግብር ይካሄዳል
Written by Administrator
አርቲስት ኪሮስ ኃ/ሥላሴ ከ1975 ጀምሮ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በትያትር ጥበባት በቢኤ ዲግሪ ተመርቆ ሀገር ፍቅር ቴአትር ተመደበ። የወጣትነቱንና ጉልምስና እድሜውን በዚያ አሳለፈ። ሀገር ፍቅር ቴአትር ለኪሮስ ኃ/ሥላሴ መ/ቤቱ ብቻ ሳይሆን ትዳሩም ሕይወቱም ጭምር ነው። ከባለቤቱ አርቲስት ፀዳለ ግርማ ጋር ትዳር…
Read 2025 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

