ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Thursday, 31 July 2025 20:06

ዋልያ መፅሐፍት

Written by
Rate this item
(0 votes)
• ከደራስያን ጋር ፎቶ የመነሳትና የማስፈረም ጊዜ ተመቻችቷል "ዋልያ መፅሐፍት ጥራት ያላቸው የተለያዩ መፅሐፍትን እያቀረበ መሆኑ ይታወቃል። አሁን ደግሞ አዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማእከል የተዘጋጀውን የንባብ ለህይወት ፕሮግራም ምክንያት በማድረግ፣ ከተለያዩ ደራሲያን ጋር ቆይታና መፅሐፍ የማስፈረም ጊዜ እንዲኖር አመቻችቷል። በመሆኑም ከምትወዱት…
Rate this item
(0 votes)
101 የጥበብ ጠብታዎች 101 Drops of Wisdom ለአንባብያን ቀርቧል። ጃፋር መጻህፍት መደብር ያከፋፍለዋል። የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ አድማስን መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/AdissAdmas
Monday, 21 July 2025 12:24

"ሦስቱ መጽሐፎቼ

Written by
Rate this item
(0 votes)
"ሦስቱ መጽሐፎቼ ታትመው አንባቢ እጅ ከገቡ ዐሥር ዓመት እና ከዚያ በላይ ዕድሜ ይኑራቸው እንጂ፣ ኑሮውም ፖለቲካውም በዚያው መልክ እና ጠባይ እየቀጠለ ያለ በመኾኑ፣ ከጥቂት ማቃናት በስተቀር ምንም ሳይነካካ እንዲኽ ቀርቧል፡፡" በቅርብ ቀን! (ደራሲው)
Rate this item
(0 votes)
መጽሐፌን ቀድማችሁ በመግባት ከጎኔ ለሆናችኹ ሁሉ ከፍ ያለ አባታዊ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። በቅድሚያ ክፍያ መግዛት ለምትፈልጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000571154319 Hailemelekot mewael ብላችሁ መክፈል ትችላላችሁ የመመረቂያዋን ቀን በቅርቡ እገልጻለሁ ደረሰኝ ለመላክ
Rate this item
(3 votes)
 አርቲስት ኪሮስ ኃ/ሥላሴ ከ1975 ጀምሮ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በትያትር ጥበባት በቢኤ ዲግሪ ተመርቆ ሀገር ፍቅር ቴአትር ተመደበ። የወጣትነቱንና ጉልምስና እድሜውን በዚያ አሳለፈ። ሀገር ፍቅር ቴአትር ለኪሮስ ኃ/ሥላሴ መ/ቤቱ ብቻ ሳይሆን ትዳሩም ሕይወቱም ጭምር ነው። ከባለቤቱ አርቲስት ፀዳለ ግርማ ጋር ትዳር…
Page 7 of 329