ኪነ-ጥበባዊ ዜና
78ኛው ዙር “ግጥም በጃዝ” የኪነ ጥበብ ምሽት የፊታችን ረቡዕ በራስ ሆቴል አዳራሽ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ ይካሄዳል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ ገጣሚና ጋዜጠኛ ነቢይ መኮንን፣ ሚካኤል ሽፈራው፣ ገዛኸኝ ፀጋው፣ በሀይሉ ገ/እግዚአብሔርና ምህረት ከበደ ግጥም፣ ወግና ዲስኩር የሚያቀርቡ ሲሆን በዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ ደራሲነት የተፃፈ…
Read 671 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በምግብ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ባገኙት ቴዎድሮስ ግርማ የተዘጋጀውና “የምግብ ንጥረ ነገር ፍላጎትና መልካም የአኗኗር ዘይቤ፡- ለነፍሰ ጡርና ለሚያጠቡ እናቶች” የተሰኘ መፅሐፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ መፅሐፉ በዋናነት ነፍሰ ጡር ሴቶችም ሆነ የሚያጠቡ እናቶች ለራሳቸውም ሆነ ለሚያጠቡትና ለፀነሱት ፅንስ ጠቃሚ የሆኑ…
Read 217 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በ2016 እ.ኤ.አ በምርጥ የሬጌ አልበም የግራሚ ተሸላሚ የሆኑት ሞርጋን ሄሪቴጅ፤ዛሬ በገና ዋዜማ ፍሬንድሺፕ ህንጻ ሥር በሚገኘው ኤቪ ክለብ ሙዚቃቸውን ያቀርባሉ፡፡ የሬጌ ሙዚቃ ‹ንጉሣዊ› ቤተሰብ የሚባሉት ሞርጋን ሄሪቴጅ፣በኢትዮጵያ የሙዚቃ ስራቸውን ሲያቀርቡ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን በኤቪ ክለብ የሚያቀርቡትን ልዩ የሙዚቃ ድግስ ያዘጋጁት…
Read 553 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
እውቅ አኮርዲዮን ተጫዋች የነበረው ፍሬው ኃይሉ ልጅ የሆነውና በክላርኔት ተጫዋችነት እውቅናን ያተረፈው ዳዊት ፍሬው ሀይሉ በሙዚቃ መሳሪያ የተቀነባበረ “ኢትዮጵያዊቷ” የተሰኘ አልበሙ ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በምርቃቱ ላይ በርካታ ድምፃዊያን፣ የኪነ ጥበብ ሰዎችና የባህልና ቱሪዝም ኃላፊዎች…
Read 182 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዶ/ር ፍስሀ አስፋውን የህይወት ታሪክ የሚያስቃኘውና በራሳቸው በዶ/ሩ የተፃፈው “ያለፍኩበት” መፅሐፍ ዛሬ ከረፋዱ 5፡00 ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይመረቃል፡፡ የፎቶ ምስሎችን ጨምሮ በ267 ገፆች የቀነበበውና በ81 ብር ከ50 ሳንቲም ለገበያ የቀረበው መፅሐፉ ዶ/ር ፍስሀ ከልጅነታቸው እስከ ውትድርና ህይወታቸውና በአካዳሚክ ትምህርት…
Read 198 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በባህልና ኪነ-ጥበብ ላይ አተኩሮ በየወሩ የሚካሄድ “ድርና ማግ” የስነ-ፅሁፍ ምሽት የፊታችን ሀሙስ መገናኛ በሚገኘው አፋራንሲስ ኢንተርናሽናል ሆቴል ከቀኑ 11፡00 ይጀምራል፡፡ በመጀመሪያው የሥነ ፅሁፍ ምሽት ሰዓሊና መምህር እሸቱ ጥሩነህና የሙዚቃ ሃያሲው ሰርፀፍሬ ስብሀት ዲስኩር የሚያቀርቡ ሲሆን አርቲስት ስዩም ተፈራ፣ ገጣሚያኑ ረድኤት…
Read 450 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና