ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በስንታየሁ ገብረጊዮርጊስ ወደ አማርኛ የተተረጎመው “በቀል’ና ፍትሕ” የተሰኘ መጽሐፍ ሰሞኑን ታትሞ ለንባብ በቅቷል፡፡መጽሐፉ፤ ጦርነታ ያገናኛቸው፣ የማይተዋወቁ፣ ግን ደግሞ ግዳጅና ሞት አንድ ስላደረጋቸው ሰብዕናዎች የሚተርክ ነው ተብሏል፡፡የኑሮ ሂደት ያጠላለፉትና ዘመናት ያወረዛው የተቀበረ የውስጥ ስሜት (የትውልድ ቂም- ወበቀል ወይም የዘገየ ፍትህ)፣ የሚንጸባረቅበት…
Read 551 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ምሁራን በ”ብሄርተኝነት” መፅሀፍ ላይ የፓናል ውይይት አካሄዱ በዶ/ር በብርሃኑ ሌንጂሶ የተደረሰው “ብሔር-ተኝነት” የተሰኘው መጽሐፍ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ በዓድዋድልመታሰቢያ፣ ፓን አፍሪካ አዳራሽ የተመረቀ ሲሆን። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትና ታዋቂ ግለሰቦች ታድመዋል።በምረቃቱ ሥነስርዓቱ ላይ የመክፈቻ ጽሑፍ ያቀረቡት ደራሲ፣ መምሕርና…
Read 1198 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ነዋሪነቱን በባህር ማዶ ያደረገው ገጣሚ ሰሎምን ሞገስ (ፋሲል)፤ “ባሻ አሸብር በጀርመን” የተሰኘ የግጥም መድበል ባለፈው ሳምንት ለገበያ ያቀረበ ሲሆን፤ መጽሐፉ በ76 ገጾች 84 ግጥሞችን ያካተተ ነው፡፡ ከጥቂት ዓመታት በፊት በዳሽን የኪነጥበባት ሽልማት ውድድር ላይ፣ በግጥም ዘርፍ 1ኛ በመውጣት የ100 ሺህ…
Read 1254 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 1139 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ሜላድ የብራና ማዕድ” የተሰኘ የጥንታዊ ብራናዎችና ተያያዥ ቁሳቁሶች አውደ ርዕይ በመጪው ሰኔ ወር ይከፈታል፡፡ “ኑ ድንቅ ነገር እዩ” በሚል መሪ ቃል የተሰናዳው በአይነቱ ልዩ ነው የተባለው የብራና አውደ ርዕይ ሰኔ 8 እና 9 ቀን 2016 ዓ.ም በቦሌ ደብረሳሌም መድሃኔአለም ካቴድራል…
Read 1287 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Wednesday, 15 May 2024 19:34
የኮሎኔል መርሻ ወዳጆ የሦስቱ መንግስታት ዕድሎችና ተግዳሮቶች መጽሐፍ እሁድ ይመረቃል
Written by Administrator
የአገራችንን የግማሽ ምእተ አመት የፖለቲካ የኢኮኖሚና የማህበራዊ እንቅስቃሴ የሚያስቃኘው የኮሎኔል መርሻ ወዳጆ አዲስ መጽሐፍ፣ የፊታችን እሁድ ግንቦት 11 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰአት ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጽሐፍት ኤጀንሲ አዳራሽ ይመረቃል፡፡ የመጽሐፉም ርእስ ”በሦስቱ መንግስታት ያጋጠሙኝ እድሎችና…
Read 1292 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና